ዜና
አቶ ሙሼ ሰሙ (የቀድሞ የኢዴፓ ሊቀመንበር) አዲስ አድማስን በሶስት መሠረታዊ አቅጣጫዎች የማየው፡፡ አንደኛ ፈር ቀዳጅ ጋዜጣ ነው፡፡ በተለያዩ አምዶቹ የተለያዩ አጀንዳዎችን፡- ማህበራዊ፣ ስፖርት፣ ጤና፣ ኪነጥበብ፣ ፖለቲካና የመሳሰሉት ጉዳዮችን አካትቶ የሚወጣ ጋዜጣ ነው፡፡ በዚህ ደረጃ የተሟላ ገጽታ ይዘው መውጣት ከጀመሩ ጋዜጦች…
Read 2148 times
Published in
ዜና
በአብዛኛው ፓርቲዎች ለብቻቸው አየር ላይ የተንጠለጠሉ ናቸው፡፡ ከዜጎች ተጨባጭ ችግር ተነስተው መፍትሄ ለመፈለግ የመጡ አይደሉም፡፡ መሰረት የሌለው አመለካከታቸውን ዜጎች ላይ የሚጭኑ ናቸው፡፡ ለመመረጥ ብቻ ብሎ የፖለቲካ አስተሳሰብን ከህዝብ ቃርሞ መሄድ ትክክል አይደለም፡፡ እኔ ብመረጥ፤ በምን አገባኝ ስሜት መያዛችን፣ ምን ዋጋ…
Read 5166 times
Published in
ዜና
“የኢህአዴግ ርዕዮተ ዓለም፣ በባህሪው አምባገነናዊ ነው” - ተቃዋሚዎች“የምዕራባውያን አጀንዳን ለማስፈፀም የሚተጉ ናቸው”- ኢህአዴግ ተቃዋሚዎች፤ ኢህአዴግ የሚከተለው ርዕዮተዓለም ለዲሞክራሲ ትኩረት ያልሰጠ የአምባገነን ስርአት ተሞክሮ ነው የሚል ትችት የሰነዘሩ ሲሆን ኢህአዴግ በበኩሉ፤ የሶሻል ዲሞክራሲና የሊበራል ተከታዮች የምዕራባውያን አጀንዳዎን ለማስፈፀም የሚተጉ ናቸው ሲል…
Read 3374 times
Published in
ዜና
በሙያዬ የፅንስና የማህፀን ሀኪም ነኝ፡፡ ለመፅሀፍና ለጋዜጣ ልዩ ፍቅር ስላለኝ ላለፉት በርካታ ዓመታት አያሌ መፅሀፍትን እንዲሁም ጋዜጦችን አንብቤአለሁ፡፡ ጋዜጣ ሳነብ አልመርጥም፡፡ በተለይ አዲስ አድማስን አንብቤ ለአዟሪው መልሼ አላውቅም፡፡ መጀመሪያውኑም አዲስ አድማስን ስገዛ ርዕስ እና የፊት ገፅ አልመለከትም፡፡ መግዛት ግዴታዬ እንደሆነ…
Read 1991 times
Published in
ዜና
“አዲስ አድማስ መስዋዕትነት የከፈለ ጋዜጣ ነው”ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም (የአለማቀፍ የህግ ባለሙያና ፖለቲከኛ) አዲስ አድማስ እንደሌሎቹ ጋዜጦች በፕሬሱ እንቅስቃሴ ውስጥ መስዋዕትነት የከፈለ፣ ለእውነትና ለሃቅ የታገለ ጋዜጣ አድርጌ ነው የማየው፡፡ እርግጥ እንደ ሌሎቹ የመዘጋት እድል አልገጠመውም፡፡ እንደሚታወቀው አሁን በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ…
Read 3388 times
Published in
ዜና
ኢህአዴግ፣ ኢዴፓና መድረክ ርዕዮተ ዓለማቸውን ያቀርባሉ ዛሬ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚኒኬሽን ትምህርት ቤት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ኢህአዴግ፣ መድረክ እና ኢዴፓ በርዕዮተ ዓለማቸው ላይ መነሻ ፅሁፍ በማቅረብ ይከራከራሉ፡ከሁለት ወር በኋላ ለሚካሄደው የግንቦቱ ምርጫ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚደረገው የፓርቲዎች ክርክር ላይ…
Read 3956 times
Published in
ዜና