ዜና
Saturday, 28 March 2015 08:54
“ላይፍ ፊትነስ” አዲስ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መሳሪያ ለገበያ አቀረበ
Written by Administrator
ለአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚያግዙ የጅምናዚየም መሳሪያዎችን እያመረተ በአለማቀፍ ደረጃ በማቅረብ የሚታወቀው ላይፍ ፊትነስ ኩባንያ፣ “ላይፍ ፊትነስ ሮው ጂ ኤክስ” የተባለ ለአጠቃቀም ምቹ የሆነ አዲስ የአካላዊ እንቅስቃሴ መሳሪያ ለገበያ ማቅረቡን በተለይ ለአዲስ አድማስ ገለጸ፡፡ኩባንያው ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ እንዳለው፣ ዘመኑ በደረሰበት…
Read 1870 times
Published in
ዜና
Monday, 23 March 2015 10:38
የአ/አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጆች ሹመት ፓትርያርኩንና ረዳት ሊቀ ጳጳሱን እያወዛገበ ነው
Written by Administrator
ረዳት ሊቀ ጳጳሱ የፓትርያርኩን ምደባዎች በደብዳቤ ተቃውመዋል ቋሚ ሲኖዶሱ፤ጠቅ/ሥራ አስኪያጁ ያቀረቡትን አቤቱታ መመልከት ጀምሯል ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አዲስ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና ምክትል ሥራ ስኪያጅ መሾማቸውን ተከትሎ ከሀገረ ስብከቱ ረዳት ሊቀ ጳጳስ እና ከጠቅላይ ቤተ ክህነት…
Read 7236 times
Published in
ዜና
በፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት የሚመራው የደቡብ ሱዳን መንግስት የኢትዮጵያ መንግስትን በጦር የሚፋለሙ አማፅያንን እየረዳ ነው ሲሉ በዶ/ር ሪክ ማቻር የሚመሩት የሃገሪቱ አማፅያን ወነጀሉ፡፡ በቀድሞ የሃገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሪክ ማቻር የሚመራውን የአማፂ ቡድን ቃል አቀባይ ጀምስ ጋትዴት ዳክ ጠቅሶ የዘገበው ሱዳን…
Read 6807 times
Published in
ዜና
ችግሩን የፈጠረው ሳንሱር ነው ብለዋል “ኢህአዴግ የተመደበለትን ሰዓት በአግባቡ እየተጠቀመ ነው” ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለምርጫ ቅስቀሳ የተመደበላቸውን የአየር ሰዓትና የጋዜጣ አምድ በአግባቡ እየተጠቀሙ አይደለም ያለው የብሮድካስት ባለስልጣን፤ ኢህአዴግ ግን ከተመደበለት የሚዲያ ሰዓት 95 በመቶውን ተጠቅሞበታል ብሏል፡፡ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በበኩላቸው፣ ሳንሱር እየተደረግን…
Read 2552 times
Published in
ዜና
“ዜጐችን እያሸበረ ላለው የፀረ ሽብር ህግ እውቅና መስጠት ስለሆነ መልስ የለኝም” - ዘላለም ወ/አገኘሁ “አሸባሪው ህወሓት/ኢህአዴግ ነው፤ እኔ የአሸባሪ ቡድን ተቃዋሚ ነኝ” - አብርሃ ደስታተከሳሾች ካልተገባ ንግግር እንዲቆጠቡ ፍ/ቤቱ ተደጋጋሚ ማሳሰቢያ ሰጥቷል በአሸባሪነት የተከሰሱት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችና ግለሰቦች በቀረበባቸው ክስ…
Read 2763 times
Published in
ዜና
ናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ (ኖክ) በ100 ቢሊዮን ብር ወጪ በአስር አመት ጊዜ ውስጥ ተሰርቶ የሚጠናቀቅ የነዳጅ ማጣሪያ የመገንባት ዕቅድ እንዳለው ማስታወቁን ሮይተርስ ከኬፕ ታውን ዘገበ፡፡የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ታደሰ ጥላሁን ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ ኩባንያው በኢትዮጵያ ያለው የነዳጅ ፍላጎት እያደገ መምጣቱን በመገንዘብ…
Read 3268 times
Published in
ዜና