ዜና
በአንድ ሳምንት ውስጥ 14 እና 16 ወራት እስራት ተፈርዶባቸዋል በሽብርተኝነት የተከሰሱት የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ፍ/ቤት በመድፈር ወንጀል በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ከትናንት በስቲያ የእስራት ቅጣት የተላለፈባቸው ሲሆን ዳኛው ቅጣቱን ሲናገሩ ለ3ኛ ጊዜ ቢያጨበጭቡም ፍ/ቤቱ “የዛሬውን አልፈዋለሁ” በማለት ሌላ…
Read 2619 times
Published in
ዜና
ለሀገር መሪዎች ማረፊያ ይሆናል ተብሏል ባለቤቱ ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ናቸው ንብረትነቱ የሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ የሆነው በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ባለ 7 ኮከብ ሆቴል ግንባታ እየተገባደደ ሲሆን ከመጪው የፈረንጆች አዲስ ዓመት በፊት ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት እንደሚሰጥ ታውቋል፡፡ በአዲስ…
Read 15610 times
Published in
ዜና
“የአራዳ ጊዮርጊስ ደብር በገንዘብ ብክነት እና በመልካም አስተዳደር እጦት መቸገሩ ተገለጸ” በሚል ርዕስ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የካቲት 21 ቀን 2007 ዓ.ም የወጣውን ዘገባ “የተባለው ሁሉ ሀሰት ነው” ሲሉ የደብሩ ማህበረ ካህናት አወገዙ፡፡ ዘገባው ከሃቅ የራቀ መሆኑን ለአዲስ አድማስ የገለፁት ካህናቱ፤…
Read 2502 times
Published in
ዜና
ኢህአዴግ፣ መድረክና ኢዴፓ ያካሄዱት የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር፣ ብዙም ትኩረት ሳያገኝ ማለፉ ያሳዝናል። በጥሞናና በንቃት ልንከታተለው ይገባ ነበር። በእርግጥ አዝናኝ አይደለም፤ አሰልቺ ነው። ቁምነገረኛ ሃሳቦች፣ ጠርተውና ጎልተው የወጡበትም አልነበረም። የፓርቲዎቹ ክርክር በትኩረት ብንከታተል ኖሮ፣ ትልልቅ ሃሳቦችን፣ መሳጭ ማብራሪያዎችን፣ አነቃቂ ራዕዮችን እናገኝበት…
Read 2820 times
Published in
ዜና
በመላው ኢትዮጵያ ለሚገኙ 400 ያህል ሆቴሎች ደረጃ ሊሰጥ መሆኑን የባህልና ቱሪዝም ሚ/ር አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ ክቡር አቶ አሚን አብዱልቃድር ሰሞኑን በአክሱም ሆቴል የተጀመረውንና ለአንድ ወር የሚቆየውን ሥልጠና በከፈቱበት ወቅት፣ ግማሽ ያህሉ ሆቴሎች (ከ150 እስከ 200) የሚገኙት በአዲስ አበባ ከተማ ስለሆነ፣ በመጀመሪያው…
Read 2587 times
Published in
ዜና
አቶ ተሻገር ሽፈራው (በአ.አ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሚዩኒኬሽን መምህር) አድማስን ከሌሎች ጋዜጦች ለየት የሚያደርገው በርካታ ጉዳዮች አሉት፡፡ ከነዚህ ውስጥ አንዱ አጫጭር ልቦለድ ሳያቋርጥ ማስተናገዱ ሲሆን ሌላው የርዕሰ አንቀፁ ይዘትና አፃፃፍ ነው፡፡ የአማርኛ ቋንቋ አጠቃቀሙም ጥንቃቄ የተሞላበት መሆኑ ይሰማኛል፡፡ እየተጀመሩ መቋረጥ የአገራችን…
Read 2813 times
Published in
ዜና