ዜና
Saturday, 24 January 2015 12:28
እነ አቶ ማሙሸት አማረ በምርጫ ቦርድ ላይ ክስ ለመመስረት ተዘጋጅተናል አሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የፓርቲውን ውስጥ ችግር በሁለት ሳምንታት ውስጥ በጠቅላላ ጉባኤ እንዲፈታ ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የመጨረሻ እድል የተሰጠው መኢአድ፤ ጉባኤውን እንደማያካሂድና ቦርዱ የተዛባ ውሳኔ በመስጠት ከምርጫ የሚያስወጣው ከሆነ በፍርድ ቤት ክስ ለመመስረት መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ፓርቲው ትናንት በፅ/ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ አሁን በፓርቲው ፅ/ቤት ሆነው…
Read 2056 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ተግባራዊ በመደረግ ላይ የሚገኙት የታክስ ፖሊሲዎችና ህጎች ከወቅታዊ አለማቀፍና አገራዊ ሁኔታዎች ጋር ተገናዝበው መሻሻል እንደሚገባቸው የፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ (የማህበራዊ ጥናት መድረክ) ጥናት አመለከተ፡፡በመድረኩ አዘጋጅነት “የኢትዮጵያ የታክስ ፖሊሲና ህጐች ቅኝት” በሚል ርዕስ መድረኩ ያቀረበው ጥናታዊ ፅሁፍ እንደጠቆመው፤ የአገሪቱ የገቢ…
Read 2984 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 January 2015 12:01
በ100 ሚ. ብር የተመሠረተው “ባምቡ ስታር አግሮ ፎርስትሪ” አለም አቀፍ እውቅና አገኘ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ፈረንሳዩ ኤርባስ የአውሮፕላኖቹን የውስጥ ክፍል ከቀርከሃ ለማሰራት ከፋብሪካው ጋር ንግግር ጀምሯል በየአመቱ 500ሺ የቀርከሃ ችግኞችን በማፍላት ለአርሶ አደሮች ያከፋፍላል ለ24 ዓመታት በአሜሪካ በቆዩት አቶ ሚካኤል ገብሩ በቤኒሻንጉል የተቋቋመው “ባምቡ ስታር አግሮፎርስትሪ” የተሰኘ የቀርከሃ አምራች ኩባንያ ሰሞኑን “ልዩ ሃሳብ” በማፍለቅ አለም…
Read 2593 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 January 2015 11:58
የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በርካታ ሠራተኞች በየጊዜው እየለቀቁብኝ ነው አለ
Written by Administrator
ተደጋጋሚ የቅጥር ማስታወቂያ ባወጣም ሠራተኛ ማግኘት አልቻልኩም ብሏልበአመራር ደረጃ ላይ ያሉ ሠራተኞች የአመለካከትና የአቅም ችግር እንዳለባቸውም ገልጿል የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በያዝነው አመት ካጋጠሙት ችግሮች ሁሉ እጅግ የከፋው በርካታ ሠራተኞች በየጊዜው ከሥራ መልቀቃቸው መሆኑንን በመጠቆም ይህም በሚፈልገው መጠን ለመሥራት እንዳይችል…
Read 3195 times
Published in
ዜና
“የስዕል ስራዎቿን ለእይታ በማብቃታችን ኩራት ይሰማናል” - የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሰዓሊ ጁሊ ምህረቱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በአለማቀፍ ደረጃ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የስነ-ጥበባት ባለሙያዎች በየአመቱ የሚሰጠውን የ2015 የስነ-ጥበባት ሜዳሊያን ተቀበለች፡፡ኢትዮ- አሜሪካዊቷ ሰዓሊ ጁሊ ምህረቱ…
Read 1877 times
Published in
ዜና
• በኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ስትተዳደር ቆይታለችከሀያኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አንስቶ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አካል የነበረችው የኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሰሞኑን በራሷ እንድትተዳደር የተወሰነ ሲሆን አባ መንግስተአብ ተስፋማሪያም የመጀመሪያው የኤርትራ ሊቀጳጳስ ሆነው ተሾሙ፡፡ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ከተነጠለች በኋላም የኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ቅርንጫፍና…
Read 2118 times
Published in
ዜና