ዜና
ኢንተርኮንቲኔንታል አዲስ ሆቴል በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ በተካሄደውና ከ45 ሀገሮች የተውጣጡ ከ13ሺህ በላይ ሆቴሎች በተሳተፉበት አለማቀፍ የአገልግሎትና አጠቃላይ የሆቴል መስተንግዶ ጥራት አሸናፊ መሆኑ ተገለፀ፡፡ኢንተርኮንትኔንታል አዲስ ሆቴል አለማቀፉን ሽልማት ያገኘባቸው መስፈርቶች የሆቴል መስተንግዶና የአገልግሎት አቅርቦት መሆኑን የጠቆሙት የሆቴሉ ዋና ስራ አስኪያጅ…
Read 2310 times
Published in
ዜና
Monday, 29 December 2014 07:37
በሽብር የተከሰሱ የተቃዋሚ አመራሮች፤ በማረሚያ ቤት ንብረት ተወስዶብናል አሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ማረሚያ ቤት ምላሽ እንዲሰጥ ፍ/ቤት አዝዟል “የግንቦት 7 አባል በመሆን በሽብር ድርጊቶች ተሳትፈዋል” በሚል ክስ የተመሰረተባቸው የአንድነት፣ የሰማያዊ እና የአረና ፓርቲ አመራሮች፤ ሌሊት በማረሚያ ቤት በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ ገንዘብን ጨምሮ የተለያዩ ንብረቶች እንደተወሰደባቸው ባለፈው ረቡዕ ለፍ/ቤት አመልክተዋል፡፡ በእነ ዘላለም ወርቅ…
Read 1873 times
Published in
ዜና
ሠሞኑን በባህር ዳር ከተማ በእንግሊዛዊው የ50 አመት ጐልማሳ ቱሪስት ላይ የተፈፀመው ግድያ ሆን ተብሎ የተፈፀመ አለመሆኑን መንግስት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል ጉዳዩን አስመልክቶ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ ቱሪስቱን በመግደል ተጠርጥሮ የተያዘው ግለሰብ ፍቃድ ያለው መሣሪያ…
Read 2067 times
Published in
ዜና
መንግሥት የደረሰው ጉዳት እየተጣራ መሆኑን አስታውቋል በባህርዳር የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መንግስት ካሳ እንዲከፍልና ጥቃቱን የፈፀመውን አካል ለፍርድ እንዲያቀርብ መድረክ የጠየቀ ሲሆን መንግሥት በበኩሉ ጉዳቱ እየተጣራ ነው ብሏል፡፡ “በባህርዳር ከተማ በሰላማዊ አግባብ ተቃውሞ ባሰሙ ዜጎች ላይ የተፈፀመው ጥቃት…
Read 1430 times
Published in
ዜና
አገሪቱ አምና ከጫት ኤክስፖርት ከ5 ቢ. ብር በላይ አግኝታለች ጫት በዜጐች ላይ እያስከተለ ያለውን የጤና ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል የፖሊሲ አቅጣጫ ለመንደፍ ያለመ አገር አቀፍ የጫት ሲምፖዚየም በቅርቡ የሚካሄድ ሲሆን፣ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ታላላቅ የአገሪቱ ባለስልጣናት በሲምፖዚየሙ እንደሚሳተፉ…
Read 2874 times
Published in
ዜና
ትብብሩ ለሁለት ወሩ እንቅስቃሴ የ1.2 ሚ. ብር በጀት አፅድቋል- የሰማያዊ ፓርቲ የክልል አመራሮች የአመራር ክህሎት ስልጠና እየወሰዱ ነው የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር የ“ነፃነት ለፍትሃዊ ምርጫ” ሁለተኛ ዙር የተግባር እንቅስቃሴ ፕሮግራሙን በትላንትናው እለት ይፋ ያደረገ ሲሆን ለሁለት ወር እንቅስቃሴው ማስፈፀሚያ የ1.2 ሚሊዮን…
Read 1253 times
Published in
ዜና