ዜና

Rate this item
(3 votes)
ኢንተርኮንቲኔንታል አዲስ ሆቴል በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ በተካሄደውና ከ45 ሀገሮች የተውጣጡ ከ13ሺህ በላይ ሆቴሎች በተሳተፉበት አለማቀፍ የአገልግሎትና አጠቃላይ የሆቴል መስተንግዶ ጥራት አሸናፊ መሆኑ ተገለፀ፡፡ኢንተርኮንትኔንታል አዲስ ሆቴል አለማቀፉን ሽልማት ያገኘባቸው መስፈርቶች የሆቴል መስተንግዶና የአገልግሎት አቅርቦት መሆኑን የጠቆሙት የሆቴሉ ዋና ስራ አስኪያጅ…
Rate this item
(2 votes)
ማረሚያ ቤት ምላሽ እንዲሰጥ ፍ/ቤት አዝዟል “የግንቦት 7 አባል በመሆን በሽብር ድርጊቶች ተሳትፈዋል” በሚል ክስ የተመሰረተባቸው የአንድነት፣ የሰማያዊ እና የአረና ፓርቲ አመራሮች፤ ሌሊት በማረሚያ ቤት በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ ገንዘብን ጨምሮ የተለያዩ ንብረቶች እንደተወሰደባቸው ባለፈው ረቡዕ ለፍ/ቤት አመልክተዋል፡፡ በእነ ዘላለም ወርቅ…
Rate this item
(7 votes)
ሠሞኑን በባህር ዳር ከተማ በእንግሊዛዊው የ50 አመት ጐልማሳ ቱሪስት ላይ የተፈፀመው ግድያ ሆን ተብሎ የተፈፀመ አለመሆኑን መንግስት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል ጉዳዩን አስመልክቶ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ ቱሪስቱን በመግደል ተጠርጥሮ የተያዘው ግለሰብ ፍቃድ ያለው መሣሪያ…
Rate this item
(0 votes)
መንግሥት የደረሰው ጉዳት እየተጣራ መሆኑን አስታውቋል በባህርዳር የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መንግስት ካሳ እንዲከፍልና ጥቃቱን የፈፀመውን አካል ለፍርድ እንዲያቀርብ መድረክ የጠየቀ ሲሆን መንግሥት በበኩሉ ጉዳቱ እየተጣራ ነው ብሏል፡፡ “በባህርዳር ከተማ በሰላማዊ አግባብ ተቃውሞ ባሰሙ ዜጎች ላይ የተፈፀመው ጥቃት…
Rate this item
(3 votes)
አገሪቱ አምና ከጫት ኤክስፖርት ከ5 ቢ. ብር በላይ አግኝታለች ጫት በዜጐች ላይ እያስከተለ ያለውን የጤና ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል የፖሊሲ አቅጣጫ ለመንደፍ ያለመ አገር አቀፍ የጫት ሲምፖዚየም በቅርቡ የሚካሄድ ሲሆን፣ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ታላላቅ የአገሪቱ ባለስልጣናት በሲምፖዚየሙ እንደሚሳተፉ…
Rate this item
(0 votes)
ትብብሩ ለሁለት ወሩ እንቅስቃሴ የ1.2 ሚ. ብር በጀት አፅድቋል- የሰማያዊ ፓርቲ የክልል አመራሮች የአመራር ክህሎት ስልጠና እየወሰዱ ነው የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር የ“ነፃነት ለፍትሃዊ ምርጫ” ሁለተኛ ዙር የተግባር እንቅስቃሴ ፕሮግራሙን በትላንትናው እለት ይፋ ያደረገ ሲሆን ለሁለት ወር እንቅስቃሴው ማስፈፀሚያ የ1.2 ሚሊዮን…