ዜና
በተለምዶ ደጃች ውቤ ሰፈር እየተባለ በሚጠራውና በቀድሞ 05 ቀበሌ፣ በአሁኑ 03/09 ቀበሌ ነዋሪ የሆኑ ከ200 በላይ የልማት ተነሺዎች በተሰጣቸው ምትክ ቦታ ቅር መሰኘታቸውን ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡መስከረም 11 ቀን 2006 ዓ.ም በሃገር ፍቅር ትያትር ቤት አዳራሽ ለስብሰባ ተጠርተው ከአራዳ ክፍለ ከተማ…
Read 3207 times
Published in
ዜና
እንግሊዝን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓ አገራት ጫት ራሱን የቻለ አደንዛዥ ዕጽ ነው በማለት እንዳይገባ መታገዱን ተከትሎ ወደ አውሮፓ ይላክ የነበረው ምርት ሙሉ ለሙሉ በመቋረጡ፣ አገሪቱ ለአለማቀፍ ገበያ ከምታቀርበው የጫት ምርት አብዛኛውን የምትሸፍነው አወዳይ ከተማ የኢኮኖሚ ፈተና ውስጥ መውደቋን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ…
Read 4382 times
Published in
ዜና
አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፤ በቅርቡ ከስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በፍቃዳቸው በለቀቁ ግለሰቦች ቦታ አዳዲስ አመራሮችን ተክቶ አዲስ ካቢኔ ያዋቀረ ሲሆን ፓርቲው ከመኢአድ ጋር የጀመረው የውህደት ሂደት እስኪሳካ ድረስ የፖለቲካ እንቅስቃሴውን በተናጠል እንዲያካሂድ ተወስኗል፡፡ የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ አባላት የነበሩት ግለሰቦች ከስራቸው የለቀቁት…
Read 3457 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ በ5 ዓመት ውስጥ 20 ዘመናዊ ሲኒማ ቤቶችን እንደሚገነባ ያስታወቀው “ሲኒመር” ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር፤ በተለያዩ የቱሪስት መዳረሻዎች ሪዞርቶችንና ሎጆችን እንደሚያስገነባም አስታወቀ፡፡ 80 ሚሊዮን ብር ገደማ በጀት የተያዘለት 22 አካባቢ የሚገነባው ህንፃ፤ 7 ሲኒማ ቤቶች ሲኖረው፣ ቦሌ ደንበል አካባቢ ይገነባል…
Read 2319 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 August 2014 10:41
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመቱን ክብረ ወሰን በያዘ ስኬት ማጠናቀቁን አስታወቀ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአለማችን የአቪየሽን ኢንዱስትሪ ፈታኝ የነበረውን የበጀት አመት ክብረ ወሰን ባስመዘገበ ስኬት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡አየር መንገዱ ከትናንት በስቲያ በፌስቡክ ድረገጹ ላይ ባስነበበው መረጃ እንዳለው፣ አመታዊ ገቢውን አምና ከነበረበት 21 በመቶ በማሳደግ፣ በአመቱ 46 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር አድርሷል፡፡ ተሳፋሪዎችን…
Read 3261 times
Published in
ዜና
ለአዲስ አበባ ከተማ የቀላል ባቡር ፕሮጀክት 41 ባቡሮችን ለመስራት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ስምምነት የፈጸመውና ካለፈው ግንቦት ወር ጀምሮ ስራውን በማከናወን ላይ የሚገኘው ‘ቻይና ሲ ኤን አር ቻንግቹን ሬልዌይ ቪሄክልስ’ የተባለው የቻይና ባቡር አምራች ኩባንያ የመጀመሪያውን ባቡር ሰርቶ ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡የኩባንያው ዋና…
Read 6329 times
Published in
ዜና