ዜና

Rate this item
(53 votes)
በየ3 አመቱ የደሞዝ ጭማሪ ሊደረግ ይችላል ከመጪው ሐምሌ ወር ጀምሮ ለመንግስት ሠራተኞች እንደሚጨመር የተነገረው የደሞዝ መጠን እስካሁን በይፋ አልተገለፀም፡፡ በሌላ በኩል ከአሁን በኋላ በየሦስት አመቱ ለመንግስት ሠራተኞች የደሞዝ ጭማሪ ሊደረግ እንደሚችል ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ በሲቪል ሠርቪስ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ…
Rate this item
(21 votes)
ሃሳባችንን በነፃነት በመግለፃችን ነው ከስራ የታገድነው፡፡ - ጋዜጠኞች ከአዲስ አበባና የዙሪያዋ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ የኦሮሚያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ባካሄደው ግምገማ 20 ጋዜጠኞችን “ጠባብ የፖለቲካ አመለካከት አላችሁ” በሚል ገምግሞ ከሥራ ማገዱን ምንጮች ገለፁ፡፡ በማስተር ፕላኑ ዙሪያ በሚያዚያ…
Rate this item
(2 votes)
ሰልፉ የተከለከለው ብዙ ህዝብ ይወጣል በሚል ስጋት ነው - ፓርቲውዓረና አንድነትና ለልዑላዊነት ፓርቲ፤ “ፍትህና ውሃ ያስፈልገናል” በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት በመቀሌ ከተማ ሊያካሂድ የነበረው ሰላማዊ ሠልፍ “የፖሊስ ሀይል የለንም” በሚል እንዲሰረዝ መደረጉን የፓርቲው አመራር አቶ አብርሃ ደስታ ለአዲስ አድማስ…
Rate this item
(3 votes)
ጠቋሚዎች ህይወታችን ለአደጋ ተጋልጧል አሉበመንግስት የልማት ድርጅትነት የተመዘገበው የእለት ደራሽ የእርዳታ ትራንስፖርት ድርጅት ለከፍተኛ ሙስና መጋለጡን የገለፁ ጠቋሚዎች፤ ጉዳዩን ለፀረ-ሙስና ኮሚሽን በተደጋጋሚ ቢያሳውቁም እስካሁን መፍትሄ አለማግኘታቸውን፤ ህጋዊ ከለላ እንዳልተሰጣቸውም ተናግረዋል፡፡ ግዢዎች ያለጨረታና ትክክለኛ ባልሆኑ የጨረታ ሂደቶች ከመፈፀማቸውም በተጨማሪ፣ ጭነት ከማስጫን…
Rate this item
(1 Vote)
ትልቁ የሕንድ ሥጋ አቀናባሪ፣ የቀዘቀዙ ምግቦች አዘጋጅና ኤክስፖርተር አላና ግሩፕ (Allana Group) በ20 ሚሊዮን ዶላር (በ400 ሚሊዮን ብር ገደማ) ካፒታል፣ በኢትዮጵያ ሶማሌና በኦሮሚያ ዞኖች፣ ሥጋ ለማቀነባበርና ኤክስፖርት ለማድረግ መስማማቱ ተገለፀ፡፡ ኩባንያው፣ የኢትዮጵያ መንግሥት በኦሮሚያ ክልል በዝዋይ ከተማ አካባቢ በሰጠው 75…
Rate this item
(5 votes)
በፍ/ቤት የመከላከያ ምስክሮች እየተደመጡ ነውየረመዳን ፆም ዛሬ ወይም ነገ ይጀመራል ከአወሊያ ት/ቤትና ከእስልምና ምክር ቤት ምርጫ ጋር ተያይዞ የተጀመረው ተቃውሞ ያዝ ለቀቅ እያለ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡ በየሳምንቱ አርብ ከጁምአ ፀሎት በኋላ የተለያዩ መፈክሮችን በማንገብ የታሰሩ የኮሚቴ አባላት እንዲፈቱ ጥያቄ ይቀርባል፡፡…