ዜና
Saturday, 10 February 2024 09:49
የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የግብረሰዶማዊነት መብትን የሚፈቅድ ስምምነት መፈፀሙን ተቃወመ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ፣ መንግስት ከኢትዮጵያ ህዝብ የሃይማኖትና የባህል እሴቶች ጋር የሚፃረር ፅንሰ ሃሳቦችና ትርጓሜዎች ያላቸውን ይዘቶች ያካተተውን መንግስት ስምምነት መፈረሙን በጥብቅ እንደሚቃወም አስታወቀ፡፡ በአውሮፓ ህብረትና በአፍሪካ፣ በካረቢያንና በፓስፊክ አገራት ለቀጣዮቹ 20 ዓመታት እንዲዘልቅ ታሳቢ ተደርጎ የተከናወነው የንግድና ኢኮኖሚ ትብብር…
Read 1056 times
Published in
ዜና
በአዲሱ ረቂቅ አዋጅ ግንቦት 20 ከህዝብ በዓልነት ወጥቷል በአሁኑ ወቅት በስራ ላይ ያለውንና ግማሽ ክፍለ ዘመን ያህል የቆየውን የህዝብ በዓላትንና የእረፍት ቀናትን የሚወስነውን አዋጅ የሚተካ አዲስ አዋጅ ሊፀድቅ ነው፡፡ አዋጁ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከአንድ ወር የእረፍት ጊዜው መጋቢት ወር…
Read 634 times
Published in
ዜና
Friday, 02 February 2024 00:00
ምርጫ ቦርድ ለአዳዲስ የፖለቲካ ፓርቲዎች የህጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ለሀገር አቀፍና ክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባና የህጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት መስጠቱን አስታወቀ።ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምዝገባና የህጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሰጠው ለወሎ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲና ለብሔራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ ለተሰኙ ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲሁም…
Read 708 times
Published in
ዜና
ባለፉት 6 ወራት ሀብታቸውን ካስመዘገቡ 41 ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ውስጥ ትክክለኛ ሆኖ የተገኘው አንዱ ብቻ ነውመታሰቢያ ካሣዬባለፈው የፈረንጆች 2023 በኢትዮጵያ የሙስና ወንጀሎች በእጅጉ መጨመራቸውንና የመንግሥት ስልጣንን ያለከልካይ ለግል ጥቅም ማዋል መባባሱን ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ። አገሪቱ በ2023 በሙስና ነክ ወንጀሎች መንሰራፋት…
Read 789 times
Published in
ዜና
Thursday, 01 February 2024 21:03
1.1 ቢ. ብር የወጣበት ኃይሌ ሆቴል ወላይታ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
Written by Administrator
ባለ አራት ኮከቡ ዘጠነኛው ኃይሌ ሆቴል ወላይታ በዛሬው ዕለት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አብስሯል፡፡ ሆቴሉ ትልቁን ዳሞታ ተራራን ተንተርሶ በኮረብታማዋ ወላይታ ሶዶ ከተማ እምብርት ላይ የተገነባ ነው። ሆቴሉ ተሰርቶ ለመጠናቀቅ አራት ዓመታትን የፈጀ ሲሆን፤ እስካሁን 1 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ወጥቶበታል…
Read 1221 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 January 2024 00:00
“የኦሮሚያ ሲኖዶስ መንበረ ጴጥሮስን” መሠረትን ባሉ ግለሰቦች ላይ የ10 ቀን ቀጠሮ ተጠየቀባቸው
Written by Administrator
“የኦሮሚያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ጴጥሮስን መሥርተናል፤” በሚል፣ በሸገር ከተማ አስተዳደር፣ ባለፈው ማክሰኞ መግለጫ ሲሰጡ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉ ግለሰቦች፣ ፍርድ ቤት ቀርበው የዐሥር ቀን ተጨማሪ የምርመራ ቀጠሮ ተሰጥቶባቸዋል።ፖሊስ፣ ከትላንት በስቲያ ኀሙስ፣ በሸገር ከተማ አስተዳደር የናኖ መልካ የመጀመሪያ ፍርድ…
Read 1090 times
Published in
ዜና