ዜና
Saturday, 23 December 2017 09:21
በኢትዮጵያ ጉዳይ ሁሉንም ወገኖች ያሣተፈ የፖለቲካ ውይይት እንዲደረግ የአውሮፓ ህብረት ጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ጉዳቶች በገለልተኛ አካል እንዲጣሩ ህብረቱ ጠይቋል በሃገሪቱ ለሚታዩ ግጭቶች መፍትሄ ለማግኘት ሁሉንም ሃይሎች አሣታፊ ያደረገ የፖለቲካ ውይይት እንዲጀመር ያሣሠበው የአውሮፓ ህብረት፤ በግጭቶች የሚደርሡ ጉዳቶች በገለልተኛ አካላት እንዲጣሩ ለመንግስት ጥያቄ አቅርቧል፡፡ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ መግለጫ ያወጣው የአውሮፓ ህብረት፤ በሃገሪቱ የተፈጠረው…
Read 4323 times
Published in
ዜና
· “የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኢትዮጵያዊ አንድነታቸውን መጠበቅ አለባቸው” · “መሳሪያ ባልያዙ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ያልተመጣጠነ ኃይል መጠቀም የሚወገዝ ነው” ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ “በዩኒቨርሲቲዎች ብሄርን ማዕከል ያደረገ ግጭት አለ ብሎ መደምደም አይቻልም” ያሉት የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር…
Read 6354 times
Published in
ዜና
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት የፀጥታ ኃይሎችን ድርጊት አውግዘዋል በዩኒቨርሲቲዎች እየተፈጠሩ ያሉ ግጭቶች አሳሳቢ ሆነዋል ተባለ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሃረርጌ ዞን፣ በጨለንቆ ከተማ 15 ሰላማዊ ሰልፈኞች በፌደራል የፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን ተከትሎ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት፣ የሃይል እርምጃውን አውግዞ፣ ድርጊቱን የፈፀሙ አካላት ለህግ…
Read 6871 times
Published in
ዜና
በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ በስፖርት ማዘውተሪያዎች የታየው ብሄር ተኮር ግጭት በጊዜ መፍትሄ ካልተበጀለት አገራችንን ወደማትወጣው አዘቅት እንዳይከታት ከፍተኛ ስጋት አድሮብኛል ያለው የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)፤ የወቅቱ ጥያቄ አገርን ከመፍረስ አደጋ ማዳን ነው ብሏል፡፡ ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳይ ባወጣው የአቋም መግለጫው፤ የብሄር ተኮር…
Read 3436 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 December 2017 00:00
የዚምባቡዌ መንግስት “ኮ/ል መንግስቱ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፈው አይሰጡም” አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በዚምባቡዌ የመንግስት ለውጥ ከተደረገ በኋላ የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፈው እንዲሰጡ የሚጠይቁ ወገኖች የተበራከቱ ሲሆን የሀገሪቱ መንግስት በበኩሉ፤ “ኮ/ል መንግስቱን ወደ ኢትዮጵያ መመለስ የማይታሰብ ነው” ብሏል፡፡ ዚምባቡዌን ለ38 ዓመታት የመሩት ሮበርት ሙጋቤ፤ በወታደሩ ድጋፍ ከስልጣን መነሳታቸውን…
Read 3902 times
Published in
ዜና
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው እሁድ በአምባሳደር ሲኒማ አዳራሽ “ኢትዮጵያን ማን ይታደጋት” በሚል ርዕስ ያካሄደውን ስብሰባ አንድ ቀን ቀደም ብሎ በወጣው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ፓርቲው አንጋፋ ምሁራን፣ፖለቲከኞችና ታዋቂ ግለሰቦች በህዝባዊ ስብሰባው ላይ እንደሚገኙና በደብዳቤ ጥሪ እንደደረሳቸው የገለጸ ሲሆን ስማቸውንም…
Read 4450 times
Published in
ዜና