ዜና
አዳዲስ አመራሮች ይመረጣሉ ተብሏል የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ሠሞኑን በመቐሌ ሲያካሂድ የነበረውን ስብሰባ መቋጨት ባለመቻሉ ለ3ኛ ጊዜ ያራዘመ ሲሆን በቀጣይ በሚያደርገው የሂስና ግለሂስ ግምገማ ማጠቃለያ ላይ አዳዲስ አመራሮችን እንደሚመርጥ አስታውቋል፡፡ ድርጅቱ ያለበትን ድክመትና ጥንካሬውን በዝርዝር መፈተሹንና መገምገሙን የሚጠቁመው ትናንት የወጣው የህወኃት…
Read 9578 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 November 2017 12:34
ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማርያምን ጨምሮ 5 ባለስልጣናት ለምስክርነት ፍ/ቤት ይቀርባሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንትና ምክትላቸው እንዲሁም አፈ ጉባኤ አባዱላ ገመዳም ይመሰክራሉ በእነ አቶ በቀለ ገርባ የክስ ጉዳይ ለመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩት ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ 5 ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናት፣ ከታህሳስ 17 እስከ 19 ቀን 2010 ዓ.ም በፍ/ቤት ተገኝተው ምስክርነት እንዲሰጡ ትዕዛዝ ተላልፏል።…
Read 6298 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ በስደት ላይ የሚገኙ ቁጥራቸው እስከ 500 የሚገመት ኤርትራውያን፣ የሀገራቸውን መንግስት በመቃወም ባለፈው ረቡዕ ህዳር 6 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ አፍሪካ ህብረት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል፡፡ ሰልፈኞቹ የሀገራቸው መንግስት የዜጎችን ሰብአዊ መብት እንደሚጥስ፣ በሃይማኖትና በትምህርት ጉዳዮች ጣልቃ…
Read 2344 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 November 2017 12:32
የአማራና የትግራይ ህዝብ የአንድነት ጉባኤ ዛሬና ነገ በጎንደር ይካሄዳል
Written by አለማየሁ አንበሴ
“አንድነታችን ለሰላማችን፣ ሰላማችን ለአብሮነታችን” በሚል መሪ ቃል፣ ሁለተኛው ዙር የአማራና የትግራይ ህዝቦች የአብሮነትና የአንድነት ጉባኤ ዛሬ እና ነገ በጎንደር ይካሄዳል፡፡የህዝብ ለህዝብ የአንድነት ጉባኤውን መድረኩን በተመለከተ ለአዲስ አድማስ ማብራሪያ የሰጡት የአማራ ክልል ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን፤ ከትግራይ ክልል 500…
Read 2157 times
Published in
ዜና
1ኛ ባለዕድል 15 ሰዎች የሚይዝ ሚኒባስ ተሸልሟል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማሳደግና የባንኩን ተጠቃሚዎች ለማበረታታት አቅዶ የጀመረው 10ኛው የ“ይጠቀሙ ይሸለሙ” የሽልማት ስነ-ስርዓት ከትላንት በስቲያ ረፋድ ላይ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር አዳራሽ የተካሄደ ሲሆን 1ኛ ባለዕድል 15 ሰዎች የሚይዝ ሚኒባስ…
Read 1608 times
Published in
ዜና
• ”የውጭ ምንዛሪ ተመን ለውጥ የሚፈለገውን ውጤት እያስገኘ ነው” • ዋጋ በሚጨምሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየወሰድን ነው ብለዋል የስኳር እጥረት የተከሰተው ወቅቱን ካልጠበቀ ዝናብ ጋር በተያያዘ ምክንያት መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ለተፈጠረው የስኳር ችግር ህዝቡን ይቅርታ የጠየቁ ሲሆን በቅርቡ…
Read 6649 times
Published in
ዜና