ዜና
Saturday, 12 July 2014 11:58
የላሊበላን አብያተ-ክርስቲያናትና የፋሲል ቤተመንግስትን በናኖ ቴክኖሎጂ ለማደስ ታቅዷል
Written by Administrator
ጥንታውያኑ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትና የጎንደር ፋሲለደስ አብያተ መንግስታት ህንፃዎች ለዘመናት ሳይፈራርሱ እንዲቆዩ ለማድረግ ያስችላል በተባለው ናኖ ቴክኖሎጂ ለማደስ ታቅዷል፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲ የእውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰለሞን መስፍን፤ ቴክኖሎጂው በዓለም ላይ እየተስፋፋ እንደሆነ ጠቁመው፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲም የናኖ ቴክኖሎጂ ማዕከል…
Read 2467 times
Published in
ዜና
የመን ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ታዚ በተባለ አካባቢ በቁጥጥር ስር የዋሉትንና የስደተኝነትን መስፈርት አያሟሉም፣ ጥገኝነት ጠያቂም አይደሉም ያለቻቸውን 44 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ አገራቸው ልትመልስ እንደሆነ የመን ታይምስ ጋዜጣ ከትናንት በስቲያ ከሰንዓ ዘገበ፡፡የኮስት ጋርድ ቃል አቀባይ የሆኑትን ሁሴን አል ሃራዚን ጠቅሶ ጋዜጣው…
Read 2191 times
Published in
ዜና
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የአዲስ አበባ ም/ቤት ስራ አስፈፃሚዎች፤ ገዢው ፓርቲ በአንድነት አባላት ላይ የመንግስታዊ ውንብድና ጥቃት እያደረሰብን ነው ሲል የከሰሱ ሲሆን ጥቃቱ በአስቸኳይ እንዲቆም ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ ጠይቀዋል፡፡የፓርቲው የአዲስ አበባ ምክር ቤት፤በመንግስት ውንብድና ጥቃት ደርሶባቸዋል ያላቸውን የአመራር አባላት…
Read 3042 times
Published in
ዜና
ከሰመራ ከተማ በሰባ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዲቾ ኦቶ ከተማ በደረሰው የእሳት አደጋ 40 ያህል መኖሪያ ቤቶችና ንግድ ቤቶች ሲቃጠሉ፣ ከ30 ሚሊዮን ብር በላይ ንብረት መውደሙ ተጠቆመ፡፡ባለፈው እሁድ ከሌሊቱ ሰባት ሰዓት ላይ በተነሳው የእሳት ቃጠሎ መኖርያ ቤቶች፣ ቡቲኮች፣ ሱቆች፣…
Read 1936 times
Published in
ዜና
87 በመቶ የማሊ ሴቶች ድብደባ ተገቢ ነው ይላሉየጊኒና የኢትዮጵያ ሴቶችም ድብደባ ተገቢ ነው ብለው ያስባሉየተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተለያዩ ተቋማት በቤት ውስጥ ጥቃት ዙሪያ ያወጧቸውን ሪፖርቶች መነሻ በማድረግ በቅርቡ በ37 የአፍሪካ አገራት ላይ የተሰራ አንድ ጥናት፣ ኢትዮጵያውያን ባሎች ሚስቶቻቸውን አዘውትረው በመደብድብ…
Read 4874 times
Published in
ዜና
Tuesday, 08 July 2014 07:19
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 8ኛውን ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን ተረከበ
Written by Administrator
በአምስት ወራት ውስጥ ተጨማሪ 2 አውሮፕላኖች ያስገባልየኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተለያዩ አለማቀፍ መዳረሻዎች የሚያደርገውን በረራ የበለጠ አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችለውን 8ኛውን ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን መረከቡን ገለጸ፡፡የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ውጤት የሆነውን ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን በመጠቀም ከጃፓን ቀጥሎ በአለማችን ሁለተኛው መሆኑን የገለጸው አየር…
Read 3421 times
Published in
ዜና