ዜና
Saturday, 22 February 2014 12:18
ሴንትራል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ 180 የሳኡዲ ተመላሾችን በነፃ ሊያስተምር ነው
Written by Administrator
እስካሁን ለ3ሺ ተማሪዎች ነፃ የትምህርት ዕድል ሰጥቷልሴንትራል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በቅርቡ ከሳኡዲ ለተመለሱ 180 ያህል ኢትዮጵያዊያን ነፃ የትምህርት እድል መስጠቱን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው መስራችና ፕሬዚዳንት ዶ/ር አብነት ግርማይ፣ በዩኒቨርሲቲው ሾላ ካምፓስ ከትላንት በስቲያ የትምህርት እድሉ የተሰጣቸው፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተወካይ፣ የሰራተኛና…
Read 1976 times
Published in
ዜና
መንግስት የነዳጅ ዋጋን ማረጋጋት አለበት” (ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ ብሩህ ተስፋ) ባለፉት 8 ዓመታት የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ከአራት እጥፍ በላይ አድጓል የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ መንግስት ለዜጎቹ ግድ ማጣቱን አመላካች ነው፡፡(የከተማዋ ነዋሪ) የስምንት ዓመት የዋጋ ንረት 1998 2006ቤንዚን 6.57 20.47ነጭ ጋዝ 3.45 15.75ታክሲ…
Read 7911 times
Published in
ዜና
ባንኩ በሰራተኞቹ አያያዝ ዘረኝነት እንደሚያጠቃው አምኗል ከ3ሺ500 ሰራተኞቹ በከፍተኛ ሃላፊነት የተመደቡት ጥቁሮች 4 ብቻ ነበሩ የባንኩ ቃል አቀባይ ውንጀላው አግባብ አይደለም ብለዋል ነዋሪነቱ በአሜሪካ የሆነው ኢትዮጵያዊው የኢኮኖሚ ባለሙያ ዮናስ ብሩ፤ ከአስር አመታት በላይ በከፍተኛ የሃላፊነት የስራ መደብ ተቀጥሮ ይሰራበት የነበረው…
Read 5451 times
Published in
ዜና
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮና መኖርያ ቤት በሚገኝበት ታላቁ ቤተ መንግሥት አጥር ዙሪያ ገባው ላይ የሚገኘው የመስቀል ቅርጽ፣ የእስልምናና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ሃይማኖቶች መሪዎችን አነጋገረ፡፡ የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር ባለፈው ሳምንት ቅዳሜና እሁድ በሐዋሳ ባካሔደው የምክክር መድረክ…
Read 13789 times
Published in
ዜና
“የግንዛቤ ችግር ያለባቸው ሰራተኞች አሉባልታ ነው” - ዩኒቨርስቲውበባህርዳር ዩኒቨርስቲ አስተዳደራዊ ችግር መማረራቸውን የተናገሩት የዩኒቨርስቲው ሠራተኞች፤በየጊዜው መምህራን ሥራቸውን እየለቀቁ እንደሚወጡ ገለፁ፡፡ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ባይሌ ዳምጤ በበኩላቸው፤ የግንዛቤ ችግር ያለባቸው ሰራተኞች አሉባልታ እንጂ በዩኒቨርስቲው ውስጥ አስተዳደራዊ ችግር እንደሌለ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡…
Read 4875 times
Published in
ዜና
በቀድሞው የሃገር ውስጥ ደህንነት ኃላፊ አቶ ወልደሥላሴ ወ/ሚካኤልና የቅርብ ዘመዶቻቸው ላይ የቀረበውን የሙስና ክስ፣አቃቤ ህግ እንደገና አሻሽሎ ያቀረበ ሲሆን የተከሳሽ ጠበቃ በበኩላቸው፤ ማሻሻያው በፍርድ ቤት ትዕዛዝ መሰረት የቀረበ አይደለም ሲሉ ተቃውመዋል፡፡ ቀደም ሲል አቃቤ ህግ፣ በደህንነት ኃላፊውና በክሱ በተካተቱት ወንድምና…
Read 3514 times
Published in
ዜና