ዜና
Saturday, 05 October 2013 09:37
“ጠብታ አምቡላንስ” ዩኒቨርሲቲ ለገቡ ችግረኛ ተማሪዎች እርዳታና ስልጠና ሠጠ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ጠብት አምቡላንስ ዝቅተኛ ኑሮ እየኖሩ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ላመጡ ሃያ አራት የኮርያ ሠፈር ተማሪዎች የኑሮ ክህሎት (Life skill) እና የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና አሠጣጥ ስልጠና መስጠቱን እንዲሁም በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው የሚገለግሉባቸዉ ቁሣቁሶች መርዳቱን አስታወቀ፡፡ ተማሪዎቹ በአብዛኛው የኮርያ ዘማች ልጆች መሆናቸውን የገለፁት የድርጅቱ…
Read 1521 times
Published in
ዜና
የ“ላይፍ” መፅሄት ዋና አዘጋጅ አቶ ዳዊት ሰለሞን፤ በአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት በአቶ ፀሀይ ሽፈራው ክስ ቀረበበት፡፡ ላይፍ መፅሄት በመስከረም ወር እትሙ “የአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት ኩብለላና ህገ ወጡ ብድር” በሚል ርዕስ ባወጣው ዘገባ ነው አዘጋጁ የተከሰሰው፡፡ ከትናንት በስቲያ ሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ተጠርቶ…
Read 1579 times
Published in
ዜና
በአቃቂ ቃሊቲ ገላን ጉራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ባለፈው ነሐሴ ወር መጨረሻ ላይ ከሠማይ ወረደ ስለተባለው መስቀል ቅዱስ ሲኖዶስ ውሣኔ እስኪያስተላልፍ ህዝቡ በትዕግስት እንዲጠባበቅ የአዲስ አበባና የጅማ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ አሣሠቡ፡፡ “መስቀል ከሠማይ ወርዷል አልወረደም? ትክክለኛ ነው…
Read 13316 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ መንግስት አሸባሪ ተብለው ከተፈረጁት ድርጅቶች አንዱ የሆነው የ“ግንቦት ሰባት” አመራሮች ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ እና አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ፤ አሁን ያለውን የኢትዮጵያ መንግስት ከስልጣን ለማውረድ ለሚያደርጉት ሁለገብ ትግል ከኤርትራ መንግስት የጦር መሣሪያ ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ሰሞኑን ለአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡…
Read 11526 times
Published in
ዜና
የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ ባለፈው ረቡዕ ለሦስት ሰዓታት በፖሊስ ጣቢያ ታስረው መፈታታቸው ተገለፀ፡፡ ዶ/ር ነጋሶ፤ ፓርቲው ነገ ያካሂዳል ተብሎ ለሚጠበቀው ሰላማዊ ሰልፍ ቅስቀሳ እንዲያደርጉ ካሰማራቸው አባላት ጋር በተያያዘ ታስረው እንደነበር ታውቋል፡፡ ባለፈው ረቡዕ የሰላማዊ ሰልፍ ቅስቅሳ ሲያደርጉ የነበሩ…
Read 7743 times
Published in
ዜና
ችግሩን ለመፍታት ከኮርፖሬሽኑ ጋር ስምምነት ላይ ተደርሷል በኢንዱስትሪው ዘርፍ ተፅዕኖ ካሳረፉት ምክንያቶች ውስጥ አንዱ የሀይል መቆራረጥ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አህመድ አብተው ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ ሀሙስ ረፋድ ላይ በሚኒስቴሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ የሶስት አመቱን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አፈፃፀም አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ…
Read 6282 times
Published in
ዜና