ዜና

Rate this item
(2 votes)
መንግስት የአቶ በቴ ኡርጌሳን ግድያ በአፋጣኝ አጣር ለህዝብ ይፋ ማድረግ አለበት ሲል ኢዜማ ገለጸ። አቶ በቴ ሃሳባቸውን በግልፅና በሰከነ መንገድ የሚገልፁ፣ ጮክ ብለው እንኳን የመይናገሩና የተረጋጉ በሳል ፖለቲከኛ ነበሩ ያሉት የኢዜማ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ፤ በተፈጸመባቸው የግፍ ግድያ በእጅጉ ማዘናቸውን ተናግረዋል።…
Rate this item
(0 votes)
የብሔረሰቡን ባህላዊ ልብስ ለመቀየር የሚደረገው ሙከራ እንዲቆም ፓርቲው ጠይቋል ከ20 በላይ የታሰሩ የብሔረሰቡ አባላት በአስቸኳይእንዲፈቱ ጠይቋል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ የሚገኘው የዶንጋ ህዝብ በልዩ ወረዳ የመደራጀት ህገ-መንግስታዊ መብቱን ተነጥቋል ሲልየዶንጋ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ አስታወቀ፡፡ ፓርቲው በሳምንቱ መጀመሪያ በሰጠው መግለጫ ነው፤…
Rate this item
(0 votes)
- ለ22 ዓመታት በትምህርትና ንባብ ላይ በትጋት ሰርቷል - “በታዳጊ ክልሎች የልጆች የንባብ ክህሎት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ነው” ኢትዮጵያ ሪድስ አራተኛውን የህጻናት ንባብ ጉባኤ ከትላንት በስቲያ ሚያዚያ 3 ቀን 2016ዓ.ም በሳፋየር አዲስ ሆቴል የከፈተ ሲሆን፤“ለቅድመ መደበኛ ትምህርት ልጆችን በንባብ መደገፍ”…
Rate this item
(1 Vote)
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበር፣ ከበላይአብ ሞተር ኃ.የተ.የግ.ማ ጋር በሀገር ውስጥ የሚገጣጠሙ መኪኖችን ለአባላት በብድር ለመስጠት የሚያስችል የስራ ስምምነት ዛሬ ጠዋት ረፋዱ ላይ በጎልደን ቱሊፕ ሆቴል ፈጽመዋል፡፡ አሚጎስ ከበላይ አብ ሞተርስ ጋር ባደረገው በዚህ ስምምነት መሰረት፣ መስፈርቱን ለሚያሟሉ…
Rate this item
(0 votes)
• በእሁዱ መርሃ ግብር እስከ 5ሺ የሚደርሱ ደጋግ ሰዎች ይሳተፋሉ• ለማዕከሉ እስከ ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማሰባሰብ ታቅዷል ነሕምያ ኦቲዝም ማዕከል፣ ከኢትዮ ዳንስ ፊትነስ ጂምና ሰፖ ጋር በመተባበር ከነገ ወዲያ እሁድ ሚያዝያ 6 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት…
Rate this item
(2 votes)
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ሚሊኒየም አዳራሽ አካባቢ፣ ፖሊስ የፋኖ አባላት ናቸው ካላቸው ግለሰቦች ጋር የተኩስ ልውውጥ አድርጎ ሁለቱን መግደሉንና አንዱን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በሰጠው መረጃ መሠረት፤ ዛሬ አርብ ሚያዝያ 4 ቀን 2016 ዓ.ም. ፖሊስ ክትትል ሲያደርግባቸው…
Page 1 of 436