ዜና
Sunday, 18 December 2016 00:00
የአፍሪካ ህብረት በቀጣዩ ጉባኤ የአዲስ አበባ የጸጥታ ጉዳይ ያሳስበኛል አለ
Written by Administrator
“መረጋጋት ተፈጥሯል፤ ጉባኤውን የሚያደናቅፍ ስጋት የለም” - መንግስት የአፍሪካ ህብረት በመጪው ጥር ወር በአዲስ አበባ ሊያካሂደው ያቀደው ቀጣዩ የመሪዎች ጉባኤ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁና አገሪቱ ካለችበት ሁኔታ አንጻር በሰላም የመጠናቀቁ ጉዳይ እንደሚያሳስበው ገልጧል፡፡የህብረቱ ሊቀመንበር ዶ/ር ንኮሳዛ ድላሚኒ ዙማ፣ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
Read 5649 times
Published in
ዜና
የትምህርት ሚኒስቴር ወትሮ የነበረውን የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮች አሿሿምን ይለወጣል ያለውን አዲስ መስፈርት ያዘጋጀ ሲሆን በተዘጋጀው መስፈርት ረቂቅ ላይ ከትናንት በስቲያ በካፒታል ሆቴል ውይይት ተደርጓል፡፡ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮች ምደባ ላይ ከዚህ በፊት በርካታ ጉድለቶች እንዳሉ የሚጠቁመው ለውይይት የቀረበው…
Read 6165 times
Published in
ዜና
- በምርት ጥራቱ ላይ ምርመራ እየተካሄደ ነው ተብሏል- ‹‹ፋብሪካው የታሸገው ለእድሣት ነው›› የፔፕሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚየሞሃ ለስላሣ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክስዮን ማህበር የሃዋሳ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ከምርት ጥራት ጋር በተያያዘ ለምርመራ መታሸጉ ተጠቁሟል፡፡የኩባንያው ሃዋሣ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ውስጥ በተመረቱ ምርቶች ላይ ታዩ የተባሉ…
Read 2594 times
Published in
ዜና
ግንባታው ከ10 ዓመት በፊት የተጀመረው የግልገል ግቤ III ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የውጭ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ምስክር ነጋሽ በተለይ ለአዲስ አድማስ በሰጡት መግለጫ፤ የግልገል ጊቤ III ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ዛሬ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት…
Read 3903 times
Published in
ዜና
በመላው ዓለም በ7 ሺህ 189 ሰዎች ላይ የሞት ወይም የመጥፋት አደጋ ተከስቷልአለማቀፉ የስደተኞች ተቋም በተገባደደው የፈረንጆች አመት፤ 2016 ብቻ 47 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በተለያዩ አካባቢዎች በስደት ጉዞ ላይ ሳሉ ለሞት መዳረጋቸውን የሚያመላክት መረጃ ከተለያዩ አጥኚ ተቋማትና የመረጃ ምንጮች ማግኘቱን ትናንት ባወጣው…
Read 1257 times
Published in
ዜና
ግማሽ ያህል አመራርና አባላቱ እንደታሰሩበት አስታውቋልየፓርቲውን ሊቀመንበርና ም/ሊቀመንበZ ጨምሮ አብዛኞቹን ዋና አመራሮች በእስር ማጣቱን የጠቆመው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኢፌኮ)፤ ህልውናዬ አደጋ ላይ ወድቋል አጠያያቂ ሆኗል ብሏል፡፡ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ቀደም ብሎ ተቀዳሚ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ…
Read 1334 times
Published in
ዜና