ዜና
Sunday, 06 November 2016 00:00
‹‹የህዝብ ጥያቄ ለመመለስ እንስራለን›› - አዲስ ተሿሚዎች ‹‹የፖሊሲ ለውጥ ከሌለ ውጤት አይመጣም›› - ተቃዋሚዎች
Written by አለማየሁ አንበሴ
ባለፈው ማክሰኞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ያዋቀሩት ምሁራን የተካተቱበት አዲሱ ካቢኔ፤ ለህዝቦች ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት በትጋት እንደሚሰራ አዳዲሶቹ ተሿሚዎች የገለፁ ሲሆን ተቃዋሚዎች በበኩላቸው፤ ግለሰቦችን በመቀያየር ውጤት እንደማይመጣ ጠቁመው፤ ዋና መፍትሄው የፖሊሲ ለውጥ ማድረግ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ 30 አባላት ያሉት የጠቅላይ ሚኒስትሩን…
Read 6174 times
Published in
ዜና
የዶላር ምንዛሬ በከፍተኛ መጠን እያሻቀበ ሲሆን 1 ዶላር በጥቁር ገበያ ከ26 ብር በላይ እየተመነዘረ ነው ተብሏል፡፡ ለዶላር ምንዛሬ መናር ዋነኛው ምክንያት፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረትና በኢትዮጵያ የዶላር የምንዛሬ መጠን አለመሻሻል መሆኑን የጠቆሙት ምንጮች፤ ዓለም ባንክና አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF)፤ የዶላር…
Read 6378 times
Published in
ዜና
የሣምንታዊ “የኢትዮ-ምህዳር” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌታቸው ወርቁ፤ በመንበረ ፓትሪያሪክ ቅድስት ቅዱሳን ማርያም ገዳም ላይ በሠራው ዘገባ፣ በከባድ ስም ማጥፋት ወንጀል በፍ/ቤት ጥፋተኛ ተብሎ ታሠረ፡፡ ‹‹በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስት ቅዱሳን ማርያም ገዳም ላይ ምርመራ እንዲካሄድ ተጠየቀ›› በሚል ርዕስ ግንቦት 22 ቀን…
Read 3647 times
Published in
ዜና
አስገራሚ ክስተቶች፣ ያልተጠበቁ ሁነቶች፣ አስቂኝ ምልልሶች፣ አስደንጋጭ መረጃዎች፣ ኃይለኛ ፉክክሮች፣ ብዙ ብዙ ትኩረት የሚስቡ ያልተለመዱ ነገሮች የተስተናገዱበት የዘንድሮው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የፍጻሜው ምዕራፍ ላይ ደርሷል፡፡ የፊታችን ማክሰኞ ይለይለታል፡፡ማን ይጠበቃል?በዘንድሮው 45ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፣ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ ላይ የከረሙት ሁለቱ እጩዎች፣…
Read 3963 times
Published in
ዜና
‹‹ድርጅቱን እንደግል ንብረት ይጠቀሙበታል›› የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ አመራሮች፤ የድርጅቱን ሊቀመንበር አየለ ጫሚሶን አማረሩ፡፡ አመራሮቹ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ሊቀመንበሩ መንግስት ለድርጅቱ መጠቀሚያነት የሰጠውን ቤት ከፋፍለው በማከራየት፤ በወር እስከ 17 ሺህ ብር ለግላቸው ገቢ የሚያደርጉ ሲሆን አመራሮቹ ቢሮ በማጣት በየካፌው ለመሰብሰብና ለመወያየት መገደዳቸውን…
Read 3057 times
Published in
ዜና
*በምክትል ጠ/ሚኒስትር ማዕረግ የክላስተር ሹመት ቀርቷል*9 ሚኒስትሮች ባሉበት ይቀጥላሉየህዝብ ጥያቄን ለመመለስ በኢህአዴግ የሚመራው መንግስት ጥልቅ ተሃድሶ አደርጋለሁ ባለው መሰረት ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በዛሬው ዕለት የአዳዲስ ሚኒስትሮችን ሹመት ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ይፋ አድርገዋልCC ም/ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ 9 ሚኒስትሮች ባሉበት ሃላፊነት የቀጠሉ…
Read 11137 times
Published in
ዜና