ዜና

Rate this item
(2 votes)
ከቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አስተዳደር ልዩ ቦታው ስፖርት ኮሚሽን እየተባለ በሚጠራ አካባቢ የሚኖሩ 534 አባወራዎች ሥፍራው የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ የሚካሄድበት በመሆኑ ቤታቸውን በሰባት ቀናት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ የተሰጠውን ውሣኔ በመቃወም አቤቱታቸውን ለከንቲባው ፅ/ቤት ማቅረባቸውን ገለፁ፡፡ የክፍለ ከተማው አስተዳደር የወረዳ…
Rate this item
(10 votes)
ዱባይ ውስጥ በቤት ሰራተኝነት የተቀጠረች ኢትዮጵያዊት፣ የ12 አመት እድሜ ካለው የአሰሪዎቿ ልጅ ጋር በመፈፀመችው ወሲብ አርግዛለች በሚል የተከሰሰች ሲሆን፣ ሁለቱም የ6 ወር እስር እንደተፈረደባቸው አጅማን የተሰኘ የዜና ተቋም ዘገበ፡፡ ከጋብቻ በፊት ወሲብ መፈፀም በተባበሩት የአረብ ኢሜሬቶች ህግ ያስጠይቃል በሚል የተከሰሰችው…
Rate this item
(0 votes)
• በአገሪቱ ጉብኝት ያደርጋሉ ባን ኪ.ሙንን ጨምሮ መቀመጫቸውን ሮም ያደረጉ ሶስት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ አመራሮች ሰኞ አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡ በተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ ባን ኪ ሙን የሚመራው የልዑካን ቡድን ከሰኞ እስከ ረቡዕ በሚያደርጉት ጉብኝት ሀዋሳ ላይ በተባበሩት መንግስታት በገንዘብ…
Rate this item
(0 votes)
“የተመረጠው ቦታ ለፀጥታ ጥበቃ አመቺ ባለመሆኑ እውቅና ለመስጠት እንቸገራለን” አዲስ አበባ መስተዳድር - ኢ/ር ይልቃል በጄኔቭ ከአይኦኤም፤ ከአይኤልኦ እና ከሂውማን ራይትስ ዎች ባለስልጣናት ጋር ተወያዩ ሰማያዊ ፓርቲ አፄ ምኒልክ ያረፉበትን መቶኛ አመት ለማክበር ካዘጋጃቸው ፕሮግራሞች ውስጥ የፎቶግራፍ ኤግዚቢሽንና የፓናል ውይይቱን…
Rate this item
(7 votes)
በአወዛጋቢው የ1997 ዓ.ም ምርጫ የታዛቢ ቡድን መሪ የነበሩት አና ጐሜዝን ጨምሮ “ለአፍሪካ ፣ ካሪቢያን፣ ፓስፊክና የአውሮፓ ህብረት” የጋራ ስብሰባ ወደ አዲስ አበባ የመጡ የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ አባላት ሰሞኑን ከተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ጋር ተወያዩ፡፡ፓርቲያቸውን ወክለው በውይይቱ እንደተካፈሉ የተናገሩት የኢዴፓ ማዕከላሚ ኮሚቴ…
Rate this item
(11 votes)
የዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ እና የኢ/ር ሃይሉ ሻውል ቲተርና የፓርቲያቸው ማህተም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን ጨምሮ የበርካታ ሚኒስቴር መ/ቤቶች ማህተም የኦነግና የኢሜሬት ኢምባሲ ማህተሞች ተገኝተዋልየተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ጨምሮ የ132 መንግስታዊና የግል ድርጅቶችን ማህተም እንዲሁም የፖሊስ ኮሚሽነሮችን እና የተለያዩ ግለሠቦችን ቲተር በህገወጥ መንገድ…