ዜና

Rate this item
(2 votes)
በአዲስ አበባ በሚገኘው የግሪክ ኮሙኒቲ ስኩል የሚመሩ ህፃናትና ታዳጊዎች ከአንድ ወንዝ የተቀዱ አይደሉም፡፡ ከ60 በላይ የተለያየ ዜግነት ያላቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎችን የሚያስተናግድ ት/ቤት ነው። የ60 አገራት ተወላጅ የሆኑ ተማሪዎች ስላሉበትም ነው፤ የተባበሩት መንግስታት ቀን በየአመቱ በትምርት ቤቱ የሚከበረው፡፡ ትናንት አርብ…
Rate this item
(1 Vote)
የመኖሪያ ፍቃድ ሳያገኙ በሳውዲ አረቢያ በጥገኝነት ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያን የሃገሪቱ መንግስት በሰጣቸው የ5 ወራት የምህረት ጊዜ ህጋዊ ለመሆን የሚያስችላቸውን የዜግነት ማረጋገጫና ፓስፖርትን ጨምሮ ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በሃገሪቱ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሊፈፀምላቸው ባለመቻሉና የጊዜ ገደቡም በመጠናቀቁ ከሀገሪቱ ሊባረሩ እንደሚችሉ ምንጮች ገለፁ፡፡…
Rate this item
(0 votes)
ለሁለት ደቂቃ ሁሉም እንዲስቅ ተጋብዟል“ሳቅ ለሁሉም ማህበር ኢትዮጵያ” የፊታችን ሀሙስ ረፋድ ላይ 11ኛውን ብሔራዊ “የሳቅ ቀን” ያከብራል፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጀምሮ በማህፀን ውስጥ እስካለ ህፃን ድረስ በዕለቱ ጠዋት ከአራት ሰአት ከሰላሳ እስከ አራት ሰዓት ከሰላሳ ሁለት ድረስ ለሁለት ደቂቃ…
Rate this item
(1 Vote)
“በቁጫ ከ34 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ተስተጓጉለዋል” በጋሞ ጎፋ ዞን ቁጫ ወረዳ “በአፍ መፍቻ ቋንቋችን በቁጫቶ መማር እንፈልጋለን” በሚል በተነሳ ቅሬታ፣ በወረዳው ከሚገኙ 56 ት/ቤቶች 38ቱ መዘጋታቸውንና ወደ 34 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ከትምህርት መስተጓጎላቸውን ምንጮች ተናገሩ፡፡እድሜያቸው ከ18 አመት በታች የሆኑ…
Rate this item
(1 Vote)
ሪም የህፃናት ሞግዚት ማሰልጠኛ ተቋም፣ ለሶስት ወራት ያሰለጠናቸውን 200 ተማሪዎች ዛሬ በሆሊሲቲ ሲኒማ አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ ከአዲስ አበባ የቴክኒክና ሙያ ኤጀንሲ እውቅና ያገኘው “ሪም”፣ እውቅና ያለው በየሶስት ወሩ 200 ያህል ሞግዚቶችን ከማሰልጠንም በተጨማሪ ስራ እንደሚያስቀጥር ተገልጿል፡፡ ስልጠናው የህፃናት አስተዳደግን፣ የህፃናት የተመጣጠነ…
Rate this item
(16 votes)
አልሸባብ የፍንዳታ ጥቃት ለማድረስ ዝቷል ባለፈው እሁድ በቦሌ ሚካኤል አካባቢ ከደረሰው ፍንዳታ ጋር ተያይዞ ሁለት ተጨማሪ የፍንዳታ ጥቃት ለማድረስ አልሸባብ የተሰኘው የሶማሊያ ቡድን እንደዛተ የገለፀው የአሜሪካ ኤምባሲ፤ የዛቻው ተአማኒነት ባይረጋገጥም በኢትዮጵያ የሚገኙ አሜሪካዊያን ጥንቃቄ እንዳይለያቸው አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያና የናይጄሪያ ቡድኖች ግጥሚያ…