ዜና
ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩና የአንድነት ፓርቲ የቀድሞ የድርጅቱ ጉዳይ ኃላፊ ዳንኤል ሺበሺ፤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመተላለፍ፣ ከሽብርተኛ ድርጅት ጋር በመገናኘትና የተከለከለ ሚዲያን መልዕክት በማስተላለፍ ወንጀል የተከሰሱ ሲሆን በማስረጃነትም በተንቀሳቃሽ ስልካቸው የተገኙ ፎቶግራፎችና ፅሁፎች ቀርበዋል፡፡ በእያንዳንዳቸው ላይ ሁለት ሁለት ክሶች የቀረቡባቸው ሲሆን…
Read 873 times
Published in
ዜና
24 ቀናት ቀርተዋል፤ 50 ሺ ተመላሾች ተመዝግበዋል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሣኡዲ የሚመለሱ ኢትዮጵያውያንን በፍጥነት ለማጓጓዝ እንዲቻል የሣኡዲ መንግስት ተጨማሪ በረራዎችን እንዲፈቅድ የጠየቀ ሲሆን የምህረት ጊዜው 24 ቀን ቢቀረውም እስካሁን 50 ሺህ ኢትዮጵያውያን ብቻ ወደ አገር ቤት ለመመለስ መመዝገባቸው ታውቋል፡፡ የውጭ…
Read 685 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲንጋፖር የቀጥታ በረራ አገልግሎት መጀመሩን አስታወቀ። አየር መንገዱ ባለፈው ረቡዕ ማታ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ በሚገኘው ቢሮው በሰጠው መግለጫ፤ የቀጥታ በረራው በሳምንት አምስት ቀናትና በጣም ፈጣን በሆነ ሰዓት ከሲንጋፖር ወደ 53 የአፍሪካ አገራትና ከአፍሪካ አገራት…
Read 1145 times
Published in
ዜና
• ጠ/ሚ ኃይለማርያም፤ ዜጎች ያሳዩት ቸልተኝነት አሳስቦኛል ብለዋል• ቀነ ገደቡ 30 ቀናት ቀርቶታል፤ የተመለሱት ከ30ሺ አይበልጡም• ከ150ሺ በላይ ዜጎች ያለ ህጋዊ ፈቃድ እንደሚኖሩ ይገመታል• ከ5ሚ.በላይ የተለያዩ አገራት ዜጎች አገሪቱን ለቀው ይወጣሉየሣኡዲ አረቢያ መንግስት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ህገ ወጥ ናቸው ያላቸው የተለያዩ…
Read 5298 times
Published in
ዜና
• ከ62 ፓርቲዎች ህጋዊነትን ያሟሉት 10 ብቻ ናቸው ተባለ• ቦርዱ ከኢንሣ ጋር የ18 ሚ. ብር ውል ተፈራርሟል በመጪው ዓመት በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ከተሞች ለሚካሄደው የአካባቢ ምርጫ ከ500 ሺ በላይ ምርጫ አስፈፃሚዎች እንደሚመደቡ፣ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ ለምርጫው ሂደት አፈፃፀም ቦርዱ ከፍተኛ ገንዘብ…
Read 4343 times
Published in
ዜና
በድርቁ ምክንያት የማሽላ ዋጋ በእጥፍ ጨምሯል በኢትዮጵያ ለሚገኙ 7.8 ሚሊዮን የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች፤ 398.4 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ እርዳታ እንደሚያስፈልግ፣ የዓለም የምግብ ፕሮግራም ድርጅት፣ ከትናንት በስቲያ ለአለማቀፉ ማህበረሰብ ባስተላለፈው ጥሪ አስታውቋል፡፡ በአሁን ወቅት ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የድርቅ ተረጂዎች ቁጥር፣ የኢትዮጵያ የላቀውን…
Read 2844 times
Published in
ዜና