ዜና
በቀጣዩ ምርጫ ኢህአዴግን የሚገዳደር ግዙፍ ፓርቲ ለመፍጠር አቅደዋል “ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ” ለሚለው የህዝብ ግፊት ምላሽ ነው ብለዋል መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ እስከ ውህደት የሚያደርሳቸውን በጋራ አብሮ የመስራት ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን በቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ አንድ ውህድ ፓርቲ ሆነው ለመቅረብ እየሰሩ…
Read 3772 times
Published in
ዜና
Monday, 10 April 2017 10:28
“ሂውማን ራይትስ ዎች” የሶማሌ ክልል ልዩ ሃይልን በሠብአዊ መብት ጥሰት ወነጀለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የሠብአዊ መብት ጥሰቶቹ በተባበሩት መንግስታት ልዩ መርማሪ እንዲጣሩ ጠይቋል ዓለም አቀፉ የሠብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት፣ ”ሂውማን ራይትስ ዎች”፤ የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል ፖሊስን በሠብአዊ መብት ጥሰቶች ወነጀለ፡፡እ.ኤ.አ ሰኔ 5 ቀን 2016 በሶማሌ ክልል ጁማክ፣ ዱባድ በተባለ መንደር ውስጥ አንድ…
Read 2345 times
Published in
ዜና
Monday, 10 April 2017 10:36
ኮሚሽኑ በኦሮሚያና አማራ ክልል ግጭት ላይ የምርመራ ሪፖርቱን ለፓርላማ ያቀርባል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሠብአዊ መብት ጥሰት እንደሚፈጸም ተጠቁሟል የኢትዮጵያ ሠብአዊ መብት ኮሚሽን ከሐምሌ 2008 ጀምሮ በኦሮሚያና በአማራ ክልል በተፈጠረው ግጭት ስለደረሰው ጉዳት ያደረገውን የምርመራ ውጤት ሪፖርት የፊታችን ማክሰኞ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሚያቀርብ ሲሆን በቂሊንጦ ስለደረሰውና የ23 ታራሚዎችን ህይወት ስለቀጠፈው የእሳት…
Read 5293 times
Published in
ዜና
Monday, 10 April 2017 10:31
በኦስትርያ ታቦታቱንና ንዋያተ ቅድሳቱን መዝብረው የኮበለሉት አስተዳዳሪ እያወዛገቡ ነው
Written by Administrator
• ለመንበረ ፓትርያርኩ ሪፖርት እንዲያደርጉ ቢጠሩም ለመታዘዝ ፈቃደኛ አልኾኑም • ለ19 ዓመታት የተከማቸውን የደብሩን ገንዘብ፣ የማኅበር ሀብት ነው፤ በሚል ክደዋል በኦስትርያ - ቪየና፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንን በመክፈልና የቤተ ክርስቲያኒቱን ሁለት ታቦታት ከንዋያተ ቅድሳታቸው ጋራ በማውጣት፣ የኢትዮጵያን ቅዱስ…
Read 3938 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በስራ አስፈፃሚው ሰፊ ክርክርና ውይይት ካደረገ በኋላ “ድርደር ያለ አደራዳሪ አይሆንም” የሚለውን አቋሙንሳይለቅ በድርድሩ ሂደት እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ ፓርቲው ትናንት ለአዲስ አድማስ ጋዜጣ በሰጠው መግለጫ፤ ድርድሩ በገለልተኛ አካል እንዲካሄድ የቀረበው የተቃዋሚዎች ጥያቄ ምክንያታዊና ትክክለኛ ቢሆንም በሰጥቶ መቀበል…
Read 3413 times
Published in
ዜና
በላይ አብ ሞተርስ ከሁዋዌ ቴክኖሎጂስ ኢትዮጵያ ጋር ባደረገው የመኪና ሊዝ ስምምነት መሰረት፤ ዛሬ 36 ፒክ አፕ የመስክ ተሽከርካሪዎችን በማቅረብ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ የኮርፖሬት የመኪና ኪራይ አገልግሎት በመጀመር በላይ አብ የመጀመሪያው እንደሆነ የጠቀሱት የድርጅቱ ኃላፊ፤ በተለያየ ምክንያት በራሳቸው ትራንስፖርት ከመጠቀም ይልቅ…
Read 5775 times
Published in
ዜና