ዜና
የቀድሞው የፓርላማ አባልና የ”አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ” ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ሰይፉና አጋሮቻቸው፣በወጣት ምሁራን የተደራጀ “ተራማጅ የዜጎች ንቅናቄ” የተባለ አዲስ ፓርቲ ሊመሰርቱ ነው፡፡ ፓርቲውን የሚያደራጅ አካል ተቋቁሞ በመላ ሀገሪቱ ፓርቲ ለመመስረት የሚያስፈልገውን የ1500 ሰዎች ፊርማ እያሰባሰበ መሆኑን ለአዲስ አድማስ የገለፁት አቶ…
Read 4978 times
Published in
ዜና
“ሠማያዊ” በአንድ ሳምንት 19 አመራሮች ታስረውብኛል አለ “ኢዴፓ” በሶስት ቀን 10 አመራርና አባላት እንደታሰሩበት አስታውቋል የፓርቲያቸው አመራሮችና አባላት እየታሰሩባቸው መሆኑ ስጋት እንደፈጠረባቸው የገለፁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ እስሩና ወከባው የሚቀጥል ከሆነ ከኢህአዴግ ጋር በጀመሩት ድርድር ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚፈጥር አስታወቁ። ሠማያዊ ፓርቲ…
Read 2934 times
Published in
ዜና
በጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ኮሌጅ የ2ኛ ዓመት የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተማሪ፣ የሆነው ወጣት በአንገት ማዕተብ ጉዳይ ከመምህሩ ጋር ተጋጭቶ “የትምህርት ውጤቴ ተበላሸ” በሚል ራሱን አጠፋ፡፡ ተስፋዬ ገመዳ የተባለው ተማሪ የስነ ልቦና ሳይንስ መምህሩ በቡድን ያዘዙትን አሳይመንት ስራ አዘጋጅቶ በመድረክ ላይ ሊያቀርብ ሲል…
Read 8490 times
Published in
ዜና
Monday, 13 March 2017 00:00
የቻይናው ኩባንያ ለ100 ሺ ሰዎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር አቅዷል
Written by Administrator
ከቻይና ስመ-ጥር የጫማ አምራች ኩባንያዎች አንዱ የሆነውና ከአምስት አመታት በፊት በኢትዮጵያ ፋብሪካውን ከፍቶ የማምረት ስራ የጀመረው ሁጂያን ግሩፕ፤ ኢንቨስትመንቱን ለማስፋፋትና ለ100 ሺ ሰዎች ተጨማሪ የስራ ዕድል ለመፍጠር ማቀዱን አስታወቀ፡፡ሁጂያን ግሩፕ ለ6 ሺህ ያህል ኢትዮጵያውያን ዜጎች የስራ ዕድል መፍጠሩንና ለአገሪቱ የውጭ…
Read 3751 times
Published in
ዜና
ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ለፍ/ቤቱ ተናግረዋል ህገ መንግስታዊ ስርአቱን በኃይል ለማስወገድ ሙከራ አድርገዋል እንዲሁም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ድንጋጌዎች ተላልፈዋል በሚልና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ክስ የተመሰረተባቸው ዶ/ር መረራ ጉዲና፤ ለፍ/ቤት ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ተቀባይነት አላገኘም፡፡ አንጋፋው ፖለቲከኛ ዶ/ር መረራ ጉዲና የካቲት 24…
Read 2324 times
Published in
ዜና
ከፍተኛውን ገቢ የማገኘው ከሞባይል ደንበኞቹ ነው ኢትዮ-ቴሌኮም አጠቃላይ የሞባይል ስልክ ደንበኞቹን ብዛት ወደ 51 ሚሊዮን ማሳደጉንና ይህም ከአጠቃላይ ገቢው 74 በመቶ በላይ እያስገኘለት መሆኑን አስታውቋል፡፡ ተቋሙ ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤ አጠቃላይ የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 52.9 ሚሊዮን ማሳደጉንና ከነዚህ ውስጥ 51…
Read 1326 times
Published in
ዜና