ዜና
የ10 እና 16 ዓመት ልጆች ህይወት አልፏል ትላንት ማለዳ 11 ሰዓት ገደማ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 11፣ በተለምዶ ቡልጋሪያ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በንግድ ሱቆች ውስጥ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ፣ የሁለት ወንዶች ልጆች ህይወት ሲያልፍ አራት ሱቆች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል፡፡ በአንደኛው ሱቅ…
Read 1755 times
Published in
ዜና
Sunday, 27 November 2016 00:00
ቤተ ክህነት በ“ሰንደቅ” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ላይ ያቀረበችውን ክስ አሻሻለች
Written by አለማየሁ አንበሴ
የክስ ሂደቱ በሚዲያ እንዳይዘገብ ቢጠየቅም ተቀባይነት አላገኘ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ፅ/ቤት፣ በ“ሰንደቅ” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ፍሬው አበበ ላይ ያቀረበውን የስም ማጥፋት ክስ አሻሽሎ ያቀረበ ሲሆን የፍርድ ሂደቱን ጋዜጠኞች እንዳይዘግቡ የቀረበውን ጥያቄ ፍ/ቤቱ አልተቀበለውም፡፡ ክሱ የተሻሻለው ፍ/ቤቱ…
Read 1745 times
Published in
ዜና
‹‹ከታሠሩት 70 በመቶ ያህሉ ተለቀዋል››አውሮፓ ህብረት በሚዲያና በሞባይል ኢንተርኔት ላይ ጥያቄ አቅርቧል ከ11 ሺህ በላይ ሰዎች የታሠሩበት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሃገሪቱን ሰላምና ፀጥታ ወደ ነበረበት እየመለሠ በመሆኑ ሊነሣ እንደሚችል ጠቅላይ ሚኒስቴር ሃይለ ማርያም ደሣለን ገለፁ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከውጭ ሃገራት አምባሳደሮችና…
Read 6028 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ሱዳናውያን ቁጥር 322 ሺህ 452 ደርሷል ወደ ኢትዮጵያ የሚሰደዱት ደቡብ ሱዳናውያን ቁጥር እየጨመረ ነው ያለው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን፤ በየቀኑ በኣማካይ 547 ያህል ደቡብ ሱዳናውያን ድንበር አቋርጠው ጋምቤላ ውስጥ ወደሚገኘው ፓጋክ የስደተኞች ማዕከል እንደሚገቡ አስታወቀ፡፡በኮሚሽኑ የኢትዮጵያ…
Read 2509 times
Published in
ዜና
ባለቤቱ በፖሊስ እየተመረመረች ነው ተብሏል የሃዋሳ ከነማ ግብ ጠባቂ ክብረአብ ዳዊት ከሁለት ህፃናት ልጆቹ ጋር ባለፈው ማክሰኞ ማታ በቃጠሎ መሞታቸው ብዙ የሃዋሳ ነዋሪዎችን ያስደነገጠ ሲሆን፤ ባለቤቱ ወ/ሮ ቤቴል በላይ፣ በፖሊስ እየተመረመረች ነው፡፡ በሀዋሳ ተወልዶ ያደገው የ22 ዓመቱ ግብ ጠባቂ፤ ሰኞ…
Read 8642 times
Published in
ዜና
Sunday, 20 November 2016 00:00
3 ሚ. ብር የሚገመት ወርቅ በድብቅ ወደ ህንድ ያስገባች ኢትዮጵያዊት ታሰረች
Written by Administrator
3.1 ኪሎ ግራም ክብደት ያለው ወርቅ በህገ-ወጥ መንገድ በድብቅ ወደ ህንድ ለማስገባት የሞከረች ኢትዮጵያዊት፣ ከትናንት በስቲያ በአውሮፕላን ጣቢያ የጉምሩክ ፍተሻ ሰራተኞች ተይዛ መታሰሯን “ዚኒውስ” የተባለው የአገሪቱ ድረገጽ ዘገበ፡፡ስሟ ያልተገለጸው ይህቺው ኢትዮጵያዊት፣ ከአዲስ አበባ በመነሳት ወደ ህንድ ያደረገቺውን ረጅም የአውሮፕላን ጉዞ…
Read 4582 times
Published in
ዜና