ዜና
ጥያቄያችን በ10 ቀን ውስጥ ካልተፈፀመ ወደ ክስ እናመራለን ብለዋል በብራና እና በጂባ ላይ 4 ሺህ ስዕሎችን ስለው ለማቅረብ ከሀበሻ ቢራ ጋር የ6.6 ሚሊዮን ብር ውል መዋዋላቸውን የገለፁት ሶስት ሰአሊያን፤ በውሉ መሰረት ክፍያ አልተፈፀመልንም፤ ከውል ውጪም ስራውን እንዳንሰራ ተደርገናል በማለት ኩባንያው…
Read 5043 times
Published in
ዜና
የፕሮፌሰርነት ደረጃዬን ያለአግባብ ከልክሎኛል ብለዋል300 ሺ ብር የሚጠጋ የገንዘብ ክስም አቅርበዋል አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፕሮፌሰርነት የደረጃ እድገቴን ያለ አግባብ ከልክሎኛል ያሉት ዶ/ር መረራ ጉዲና፤ ከዩንቨርስቲው ማግኘት የሚገባኝን የአገልግሎትና ልዩ ልዩ ክፍያዎችም ነፍጎኛል ሲሉ ክስ አቀረቡ፡፡ለፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ መናገሻ…
Read 10118 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 July 2016 11:54
የአዲስ አበባ መስተዳድር ለታክሲ እጥረት መፍትሄ አገኘ - 300 ብስክሌቶችን ገዛ
Written by Administrator
የአንድ ብስክሌት ዋጋ - 35 ሺ ብር! የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ በታክሲ እጥረት መንገላታታቸውና መማረራቸውን እንርሳው - ሁሉንም ችለውና ተሸክመው ኑሯቸውን ይገፋሉ እንበል፡፡ ግን፣ ከአገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ ሩብ ያህሉን የምታመነጭ ከተማ፣ በትራንስፖርት እጥረት ስትጨናነቅ ጉዳቱ ቀላል ይሆናል?የከተማዋ ትራንስፖርት ባለስልጣናት፣ “ነዋሪዎችን ከታክሲ…
Read 7141 times
Published in
ዜና
ፀሜክስ ሆቴሎችና ቢዝነስ ማኅበር በዓለም ታዋቂ ከሆነው ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል ግሩፕ ጋር ለ15 ዓመት ባደረገው የአስተዳደር ሽርክና መሰረት፣ክራውን ፕላዛ ሆቴልና ሬስቶራንት በአዲስ አበባ እየገነባ ነው፡፡ ልደታ አካባቢ በፀማይ ግሎባል ቢዝነስ ኢንተርፕራይዝ ማኔጂንግ ዳይሬክተርና ባለቤት በአቶ ረዘነ አያሌው እየተገነባ ያለው ባለ 5…
Read 1682 times
Published in
ዜና
ባለፈው ፋሲካ አካባቢ ደወለልኝ፡፡ ሀዋሳ ነው ያለሁት አለኝ፡፡ እኛ ጋ የሚሰራ አንድ ጓደኛ አለው፡፡ እሱ ጋ መጥቶ እንዳረፈ በኋላ ነውየሰማሁት፡፡ እኔም የምኖረው እዚያው የምሰራበት ሆቴል ክፍል ተሰጥቶኝ ነው፡፡ የምኖረው ሀዋሳ ነኝ ያለው ለካ እዛ መጥቶ ነው፡፡ ለአንድሳምንት ያህል የምሰራበት ሆቴል…
Read 18489 times
Published in
ዜና
ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ፌ ስቡክ የሰመረላቸው የመንግስት ባ ለስልጣናትና ተ ቋማት ጥ ቂት ናቸው ብሏል ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በኢትዮጵያውያን የፌስቡክ ማህበራዊ ድረገጽ ተጠቃሚዎች ላይ ባደረገው የናሙና ጥናት፣ ኢትዮጵያውያን በፌስቡክ በኩል የሚያስተላልፏቸው የጥላቻ መልዕክቶችና አስተያየቶች መጠን፣ ከተጠቃሚዎች ብዛት…
Read 8073 times
Published in
ዜና