ዜና

Rate this item
(6 votes)
“የአኖሌ” ሃውልትን አጥብቄ እቃወማለሁ ብሏል ሰማያዊ ፓርቲ የሻማ ማብራት ስነ-ስርአት ያካሂዳል በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ከአዲስ አበባና ዙሪያዋ የኦሮምያ ልዩ ዞን ከተሞች የጋራ ማስተር ፕላን ጋር በተገናኘ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በተከሰተው ግጭት የሞቱ ሰዎችን አስመልክቶ አዲስ ትውልድ ፓርቲ (አትፓ) ባወጣው…
Rate this item
(3 votes)
• ‹‹የፓትርያርኩን ሥልጣን ይገድባል›› በሚል ተተችቷል ‹‹አመራራቸውን በብቃት እንዲያከናውኑ የሚያግዝ ነው›› /የሕግ ረቂቁ/ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የሚያስተላልፉት በብሔራዊ ቋንቋ ብቻ ይኾናል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ፣ ፓትርያርኩን የሚያግዝ እንደራሴ እንደሚመደብ በሚገልጽና የፓትርያርኩን ሓላፊነትና ተጠያቂነት በጉልሕ የሚያሳዩ…
Rate this item
(19 votes)
ከግማሽ ሚሊዮን እስከ 2 ሚሊዮን ብር ካሣ የተከፈላቸው ገበሬዎች አሉ በተከፈላቸው ካሣ ንድግ ጀምረው የተሳካላቸው ጥቂቶች ናቸው “ቦታው ለሪል እስቴትና ለልማት ይፈለጋል ተብለን የእርሻ መሬታችንና የመኖሪያ ቦታችን በመንግስት ከተወሰደብን አራት አመታት ሞላን” ይላሉ - በሰበታ አዋስ ወረዳ እያረሱ ይኖሩ እንደነበር…
Rate this item
(3 votes)
የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት 6ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ለማካሄድ ቀን ከቆረጠ፣ ቦታ ከመረጠ ቆይቷል፡፡ በዚህ መሰረት ነው፣ ባለፈው ሃሙስ የጉባኤው ተሳታፊዎች ማልደው ወደ ሸራተን አዲስ ሆቴል ያመሩት፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ንግድ ሚኒስትር በአቶ ከበደ ጫኔ የመግቢያ ንግግር፣ ከጧቱ 2፡30 የተከፈተው የምክር…
Rate this item
(7 votes)
ሰሞኑን ከጋራ ማስተር ፕላኑ ጋር በተገናኘ በተነሣው ሁከት በዩኒቨርሲቲዎች እና በኦሮሚያ ከተሞች የፀጥታ ሃይሎች በወሰዱት እርምጃ በአጠቃላይ ከ45 ሰዎች በላይ መሞታቸውንና በርካቶች መቁሰላቸውን እንዲሁም በመቶዎች የሚቆጠሩ መታሠራቸውን ምንጮች አረጋግጠውልኛል ሲል መድረክ አስታወቀ፡፡ በደረሰው የሰው ህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት ሃዘኑን የገለፀው…
Rate this item
(5 votes)
እስረኞች፤ ድብደባና ግርፋት ደርሶብናል አሉ ከአለማቀፍ የመብት ተሟጋች ተቋም ጋር በገንዘብና በሃሳብ ተደራጅተው በኢንተርኔት አገሪቱን ለማሸበር አሲረዋል በሚል የታሰሩት 9 ጋዜጠኞችና የ“ዞን 9” ፀሐፊዎች ላይ ምርመራ እንዳልጨረሰ በመግለጽ ተጨማሪ ጊዜ እንዲፈቀድለት ፖሊስ የጠየቀ ሲሆን፤ ፍ/ቤት የ10 ቀን ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ከሁለት…