ዜና

Rate this item
(0 votes)
አዲስ ትውልድ ፓርቲ (አትፓ) የተቃዋሚ ፓርቲዎች ብሔራዊ ጉባዔ በቅርቡ ለማካሄድ ያቀደ ሲሆን ተቃዋሚዎች ልዩነታቸውን አቻችለው ጠንካራ ስብስብስ መፍጠር እንደሚችሉ እምነቱን ገልፆ አገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በጉባኤው ላይ እንዲሳተፉ ጥሪውን አቅርቧል፡፡ ፓርቲው ሚያዚያ 30 የተቃዋሚ ፓርቲዎች ብሄራዊ ቀን ተብሎ እንዲሰየምም ጠይቋል፡፡በጉባኤው…
Rate this item
(2 votes)
ለውይይት ወደ ወላይታ ሶዶ ሄደው የነበሩት የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አመራሮች ከፍተኛ እንግልትና የንብረት ውድመት እንደደረሰባቸው ገለፁ፡፡ የፓርቲው የድርጅት ጉዳይ ሃላፊና ምክትል የድርጅት ጉዳይ ሃላፊውን ጨምሮ የፓርቲው የወረዳው አመራሮች ተንቀሳቃሽ ስልኮች ባልታወቀ ኬሚካል ተነክረው ከጥቅም ውጭ መደረጋቸውን የአንድነት ፓርቲ አመራር…
Rate this item
(16 votes)
635 የመከላከያ ምስክሮች በተከሣሾች ተቆጥረዋልበትናንትናው እለት ሙስሊሙ ህብረተሰብ ተቃውሞ አሰምቷልበአወሊያ ት/ቤት መነሻነት “ድምፃችን ይሠማ” በሚል ከተፈጠረው መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ጋር በተያያዘ በእነ አቡ በከር መሃመድ መዝገብ ስር፣ በሽብር ወንጀል የተከሰሱት 18 ግለሰቦች ያቀረቡት የመከላከያ ማስረጃ ጭብጥ ከትናንት በስቲያ ፍ/ቤቱን አከራክሯል፡፡…
Rate this item
(2 votes)
በቀጣዩ ዓመት ከአገሪቱ የመድኀኒት ፍጆታ ግማሽ ያህሉን በአገር ውስጥ ለማምረት ታቅዷል አነስተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች በግል የጤና ተቋማት ውስጥ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ጥረት መጀመሩ ተገለፀ፡፡ ድሃውን ተጠቃሚ የሚያደርግ የግል የጤና ተቋም ቀጣይነቱ አጠያያቂ ነው ተብሏል፡፡ “The private Health…
Rate this item
(14 votes)
ቅሬታቸውን ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሓላፊዎች ገልጸዋልየኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታይ በኾኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የቤተ ክርስቲያኒቱን እምነትና ሥርዐት እንዲማሩ፣ ዕውቀታቸውንና ገንዘባቸውን በማቀናጀት ሞያዊ ድጋፍ እንዲያበረክቱ በማስተባበር ላይ የሚገኘውን ማኅበረ ቅዱሳንን በአሸባሪነት በመፈረጅ፣ በቅዱስ ሲኖዶስ አማካይነት ጠቅላላ ሀብቱና ንብረቱ የሚታገድበት ውሳኔ…
Rate this item
(1 Vote)
በነገው እለት በትግራይ ክልል በእንደርታ ኪዊሃ፣ ህዝባዊ ስብሰባ እንደሚያካሂድ የገለፀው ዓረና ፓርቲ፤የትግራይ አርሶ አደሮች በካድሬዎች መብታቸው እየተረገጠና እየታፈነ ነው አለ፡፡95 ፐርሰንት ያህሉ አርሶ አደሮች ከብድር ተቋማት ከ5ሺ እስከ 30ሺ ብር ብድር መውሰዳቸውን ከአንድ ጥናት መረዳታቸውን የጠቆሙት የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ አቶ…