ዜና

Rate this item
(11 votes)
ከአንድነት ፓርቲ በአመለካከት ልዩነት ለቀዋል የኢፌዴሪ ኘሬዚዳንት፤ ኋላም የተቃዋሚው አንድነት ለፍትህ እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር የነበሩት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ ከእንግዲህ የፓርቲ ፖለቲካ በቃኝ በማለት አንድነትን ጨምሮ ከማንኛውም ፓርቲ ራሣቸውን እንግዳገለሉ ለአዲስ አድማስ ገለጹ፡፡ ዶ/ር ነጋሶ ራሣቸውን ከፓርቲ ፖለቲካ ያገለሉት በጤና…
Rate this item
(45 votes)
ዶ/ር ነጋሶ የአቶ ሌንጮ መመለስ በበጐ የሚታይ ነው ብለዋል</p በኢትዮጵያ መንግስት “ሽብርተኛ ተብሎ የተሰየመው የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር /ኦነግ/ ከፍተኛ አመራር የነበሩት አቶ ሌንጮ ለታ፣ አዲስ ያቋቋሙትን ፓርቲ ይዘው በሰላማዊ መንገድ ለመታገል አዲስ አበባ መግባታቸውን ምንጮች ገለፁ፡፡ ኢህአዴግ የደርግ ስርዓትን…
Rate this item
(25 votes)
ግብፃዊያን ሰሞኑን በሰጡት ድምጽ እንደሚፀድቅ በተነገረለት አዲሱ የግብጽ ህገ መንግስት ውስጥ፣ የአባይ ወንዝ አጠቃቀም እንደበፊቱ መቀጠል አለበት የሚል አንቀጽ የተካተተ ሲሆን፤ አንቀፁ ተቀባይነት እንደሌለው የኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአዲስ አድማስ ገለፀ፡፡ ከስልጣን ተባርረው በታሰሩት መሐመድ ሙርሲ አማካኝነት ተዘጋጅቶ ከነበረው ህገመንግስት…
Rate this item
(8 votes)
በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ 28 ጋዜጠኞች ለቀዋል የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅትን ለስምንት ዓመታት በዋና ዳይሬክተርነት ያገለገሉት አቶ ዘርዓይ አስገዶም ተነስተው፣ የኢህአዴግ የሚዲያ ተቋማትን ሲመሩ የነበሩት አቶ ብርሃነ ኪዳነማርያም እንደተተኩ ታወቀ፡፡ በኢህአዴግ ስር የተመዘገቡ የፓርቲው የሚዲያ ተቋማትን ብቻ ሳይሆን ኢህአዴግ ቀመስ…
Rate this item
(17 votes)
“በቤተክርስትያናችን ሽፍጥና ጉቦ ተንሰራፍቷል”ሰንበት ት/ቤቶቹ የአማሳኝ አስተዳዳሪዎችን ዶሴ ለፓትርያርኩ ለማቅረብ ተዘጋጅተዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ በተንሰራፋው ሙስናና ሸፍጥ ላይ በተጠናከረ ኃይል በመዝመት የተጀመረውን የአደረጃጀትና የአሠራር…
Rate this item
(15 votes)
ተማሪዎች ያለዕድሜያቸው ጫት፣ ሲጋራና ልቅ ወሲብ ይጀምራሉሴት የቢሮ ሠራተኛ ሴቶች በወሲብ ንግድ ኑሮአቸውን ይደጉማሉ በአዲስ አበባ ከአንደኛ ደረጃ እስከ ከፍተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች፤ ለከፍተኛ የስነ ምግባር ጉድለቶች እንደተጋለጡ ጥናቶች አመለከቱ፡፡ ሰሞኑን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር…