ዜና

Rate this item
(7 votes)
 ‹‹አካባቢው ወደፊት የዝሙትና የረብሻ መናኸሪያ እንዳይሆን እንሰጋለን›› - ነዋሪዎች በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 8፣ ልደታ ኮንዶሚኒየም ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች፤ በየመኖሪያ ህንፃቸው ስር በተከፈቱ መጠጥ ቤቶዎችና ጭፈራ ቤቶች ሁካታ ሳቢያ ሰላም ማጣታቸውን ለአዲስ አድማስ ገለፁ። “አካባቢው ወደፊት የዝሙት፣ የዳንኪራና የሴተኛ አዳሪነት መናኸሪያ…
Rate this item
(9 votes)
 ካስትሮን ያደነቀ ሰው፣ “የአንድ ፓርቲ አገዛዝን እቃወማለሁ” ቢል …. ውሸት! ብታምኑም ባታምኑም፣ በአለማቀፍ ደረጃ በቀዳሚነት ከሚጠቀሱት “የሰብአዊ መብት ተቋማት” መካከል፣ አንጋፋው አምንስቲ ኢንተርናሽናል፣... ፊደል ካስትሮን ያደንቃቸዋል። አምንስቲ ምን ቢናገር ጥሩ ነው? ጥሩ አልተናገረም፡፡ “ካስትሮ፣ የኩባዊያንን ሰብአዊ መብት አሻሽለዋል” በማለት መግለጫ…
Rate this item
(4 votes)
በአፍሪካ በየዓመቱ ከስምንት ሚሊዮን በላይ ውርጃ የሚፈፀም ሲሆን አብዛኛዎቹም ህገወጥ መሆናቸው ተገለፀ፡፡ በህገ-ወጥ ውርጃው ሰበብም ከ1.6 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ሴቶች ለውስብስብ የጤና ችግሮች የሚጋለጡ ሲሆን በቂ ህክምና እንደማያገኙም ጥናቶች ይጠቁማሉ፡፡ከህዳር 20 እስክ ህዳር 23 ቀን 2009 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል በተካሄደውና…
Rate this item
(1 Vote)
 እስከ ሰኞ ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል ኢቲኤል አድቨርታይዚንግና ኮሚዩኒኬሽን ከላዲን ፌይር ኤንድ ኮንግረስ ኦርጋናይዘር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት 4ኛው ዙር “አዲስ አግሮ ፉድ ኤግዚቢሽን” ትላንት በኤግዚቢሽን ማዕከል የተከፈተ ሲሆን እስከ ሰኞ ድረስ ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ በዚህ ኤግዚቢሽን ላይ የግብርና ውጤቶች፣…
Rate this item
(28 votes)
ኢህአዴግ ህዝብ ያነሳቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ “ጥልቅ ተሃድሶ” ለማድረግ ቃል መግባቱን ተከትሎ በፓርቲው 4 ግንባር ድርጅቶች ለወራት የዘለቀ ግምገማና ሹም ሽር እየተካሄደ ሲሆን ግምገማዎች ተጨባጭ ውጤት ማምጣት እንዳለባቸው ፖለቲከኞችና ምሁራን አሳሰቡ፡፡ ኢህአዴግ ከአመራሮች ግምገማ ምን ውጤት እንደሚጠብቅ በግልፅ አለማስቀመጡንና ግለሰቦችን የመቀያየር…
Rate this item
(16 votes)
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ ሙዚየም ውስጥ ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ያስቆጠረ ታቦት የተገኘ ሲሆን ታቦቱ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እንደተመለሰ ታውቋል፡፡በዩኒቨርሲቲው ግቢ ታቦት ስለመኖሩ ራዕይ ታይቶኛል የሚሉ ግለሰብ ለቤተ ክህነት ባስታወቁት መሰረት ጥናት ተደርጎ መኖሩ በመረጋገጡ፣ ከዩኒቨርሲቲው ጋር…