ዜና
ፊሊንትስቶን ኢንጂነሪንግ ኩባንያ፤ በአንድ ህንፃ ላይ ለበርካታ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች አገልግሎት መስጠት ያስችላል ያለውን አዲስ ፕሮጀክት ይፋ ያደረገ ሲሆን የመጀመሪያው ባለ 8 ፎቅ ህንፃ በቅርቡ ጎተራ ማሳለጫ አካባቢ ግንባታው ይጀመራል፡፡ ከአንድ ዓመት በላይ በፈጀ ጥናት የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን ችግርና የእድገት…
Read 2397 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 April 2014 12:08
“ኤስቪፒ ቴክስታይልስ” በ11 ቢሊዮን ብር የጥጥ ክር ፋብሪካ ሊገነባ ነው
Written by Administrator
ለውጪ ገበያ የሚቀርበውን የጥጥ ክር ምርት በእጥፍ ያሳድጋል ኢትዮጵያን በአለም ከታወቁት ጥቂት የጥጥ ክር አምራች አገራት አንዷ ለማድረግ ያቀደው ኤስቪፒ ቴክስታይልስ በኮምቦልቻ በ11 ቢሊዮን ብር ወጪ ዘመናዊ የጥጥ ክር ፋብሪካ ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ፡፡በኮምቦልቻ የሚገነባው ፋብሪካው በቀን እስከ 272.9 ቶን የሚደርስ…
Read 2214 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 April 2014 12:08
አምባሳደሩ ታስረው ስለነበሩ ስዊድናውያን ጋዜጠኞች አፈታት የሚተርክ መፅሃፍ አወጡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) ጋር ለሽብር ተልዕኮ ሲንቀሳቀሱ ነበር በሚል በቁጥጥር ስር ውለው የተፈረደባቸውን ሁለቱን የስዊድን ጋዜጠኞች በይቅርታ ለማስፈታት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የተደረገውን ድርድር እና አጠቃላይ ሂደት የሚያትት መፅሐፍ በቀድሞው የስዊድን አምባሳደር ተዘጋጅቶ ለንባብ በቃ፡፡ ለ4 ዓመታት በኢትዮጵያ…
Read 2693 times
Published in
ዜና
በፌደራል የስነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለቀረበባቸው የከባድ ሙስና ክስ ቀደም ባሉት ቀጠሮዎች የክስ መቃወሚያቸውን ያቀረቡት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታን ጨምሮ በ3 መዝገቦች ክስ የቀረበባቸው ተከሳሾች፣ ያቀረቡትን መቃወሚያ መርምሮ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤቱ ለሚያዚያ 30 ቀን 2006 ዓ.ም በድጋሚ…
Read 1837 times
Published in
ዜና
ሰፊ የበአል ሸመታ ከሚከናወንባቸው የአዲስ አበባ የገበያ ስፍራዎች የአቃቂ እና የሳሪስ ገበያዎች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ማክሰኞ እና ቅዳሜ በሚውለው የአቃቂ ገበያ እንዲሁም ረቡዕና ቅዳሜ በሚውለው የሳሪስ ገበያ የበግ ዋጋ ከአነስተኛ እስከ ትልቅ ከ900 እስከ 2200 ብር ሲጠራ፣ በሬ ከ7ሺህ እስከ 12ሺህ…
Read 4489 times
Published in
ዜና
ጋምቢያ የሚገኘው የአፍሪካ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በሽብር ተከሰው በእስር ላይ የሚገኙ “የሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላት ያቀረቡትን የክስ አቤቱታ እንደተቀበለ ምንጮች ገለፁ፡፡ የኮሚቴው አባላት የክስ አቤቱታውን ያቀረቡት ከወራት በፊት ሲሆን በእነ አቡበከር አህመድ መዝገብ በሽብር የተከሰሱት 28 ግለሰቦች፤ ሙስሊሙ ማህበረሰብ…
Read 4967 times
Published in
ዜና