ዜና
Monday, 31 March 2014 10:58
በስድስት ወር ውስጥ 41 ሰዎች በመንገድ ጉድጓዶችና ኩሬዎች ውስጥ ገብተው ሞተዋል
Written by Administrator
“በመንገድ ላይ ለሚደርሱ አደጋዎች የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ተጠያቂ ነው” “መንግሥትን በሰራው ጥፋት መክሰስ ህገ-መንግስታዊ መብት ነው” - የህግ ባለሙያ ለአዛውንቱ አቶ ተስፋዬ ኪዳኔ መስከረም 10 ቀን 2006 ዓ.ም መልካም ቀን አልነበረም፡፡ ከመ/ቤታቸው ወጥተው ወደ ቤታቸው እያመሩ ነበር፡፡ ከ5ኛ ፖሊስ…
Read 5511 times
Published in
ዜና
የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሃላፊ የነበሩት ወ/ሮ አማረች በቃሉ፤ከቀድሞ ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወልደጊዮርጊስ የቤት ኪራይ ውል አፈፃፀም ጋር በተገናኘ በተፈጠረ የሥራ ዝርክርክነት ከሃላፊነታቸው እንደተነሱ ምንጮች ጠቆሙ፡፡ መጋቢት 11 ቀን 2006 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትሩ በተፃፈ ደብዳቤ ሃላፊዋ፣ በአሰራር ዝርክርክነት ከሃላፊነታቸው እንደተነሱ የጠቆሙት ምንጮች፤በዝርክርክነት…
Read 4204 times
Published in
ዜና
“ወደ አንድነት ፓርቲ የመጣነው መሬት ያስመልስልናል ብለን አይደለም” ስምንቱ በአዲስ አበባ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው አድረዋል “ያለ አግባብ የተያዘ መሬት ላይ ሁሌም እግድ ይጣላል” - የዞኑ አስተዳደር በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ አዋዲ ጉልፋ ቀበሌ፤ የመጡ…
Read 2946 times
Published in
ዜና
አዲስ ትውልድ ፓርቲ (አትፓ) የተቃዋሚ ፓርቲዎች ብሔራዊ ጉባዔ በቅርቡ ለማካሄድ ያቀደ ሲሆን ተቃዋሚዎች ልዩነታቸውን አቻችለው ጠንካራ ስብስብስ መፍጠር እንደሚችሉ እምነቱን ገልፆ አገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በጉባኤው ላይ እንዲሳተፉ ጥሪውን አቅርቧል፡፡ ፓርቲው ሚያዚያ 30 የተቃዋሚ ፓርቲዎች ብሄራዊ ቀን ተብሎ እንዲሰየምም ጠይቋል፡፡በጉባኤው…
Read 2321 times
Published in
ዜና
ለውይይት ወደ ወላይታ ሶዶ ሄደው የነበሩት የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አመራሮች ከፍተኛ እንግልትና የንብረት ውድመት እንደደረሰባቸው ገለፁ፡፡ የፓርቲው የድርጅት ጉዳይ ሃላፊና ምክትል የድርጅት ጉዳይ ሃላፊውን ጨምሮ የፓርቲው የወረዳው አመራሮች ተንቀሳቃሽ ስልኮች ባልታወቀ ኬሚካል ተነክረው ከጥቅም ውጭ መደረጋቸውን የአንድነት ፓርቲ አመራር…
Read 2050 times
Published in
ዜና
635 የመከላከያ ምስክሮች በተከሣሾች ተቆጥረዋልበትናንትናው እለት ሙስሊሙ ህብረተሰብ ተቃውሞ አሰምቷልበአወሊያ ት/ቤት መነሻነት “ድምፃችን ይሠማ” በሚል ከተፈጠረው መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ጋር በተያያዘ በእነ አቡ በከር መሃመድ መዝገብ ስር፣ በሽብር ወንጀል የተከሰሱት 18 ግለሰቦች ያቀረቡት የመከላከያ ማስረጃ ጭብጥ ከትናንት በስቲያ ፍ/ቤቱን አከራክሯል፡፡…
Read 4809 times
Published in
ዜና