ዜና
መሥፈርቱን የማያሟሉ ከሐምሌ 1 ጀምሮ እርምጃ ይወሰድባቸዋል በሥራ ላይ ካሉት ክሊኒኮች መስፈርቱን የሚያሟላ አይኖርም ተብሏል የግል ክሊኒኮች ማህበር በቂ የዝግጅት ጊዜ ሊሰጠን ይገባል አለ የመንግሥትና የግል የጤና ተቋማት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችላቸውን መስፈርቶችና ደረጃዎች የሚወስን አዲስ መመሪያ ወጣ፡፡ የጤና ተቋማቱ በአዲሱ…
Read 3621 times
Published in
ዜና
የጉራጊኛ ዘፋኙ ፍታ ወልዴ በንግድ ሱቅ ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት የእናቱ ወንድም በሆነው አጎቱ ባለፈው ሰኞ በጥይት ተደብድቦ ተገደለ፡፡ ተጠርጣሪው በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት ሲሆን የሟች አስከሬን ወደ ትውልድ ሃገሩ ተወስዶ የቀብር ስነ ስርአቱ ተፈፅሟል፡፡ ሟች እና ገዳይ ከስጋ…
Read 6094 times
Published in
ዜና
Saturday, 22 February 2014 12:18
ሴንትራል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ 180 የሳኡዲ ተመላሾችን በነፃ ሊያስተምር ነው
Written by Administrator
እስካሁን ለ3ሺ ተማሪዎች ነፃ የትምህርት ዕድል ሰጥቷልሴንትራል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በቅርቡ ከሳኡዲ ለተመለሱ 180 ያህል ኢትዮጵያዊያን ነፃ የትምህርት እድል መስጠቱን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው መስራችና ፕሬዚዳንት ዶ/ር አብነት ግርማይ፣ በዩኒቨርሲቲው ሾላ ካምፓስ ከትላንት በስቲያ የትምህርት እድሉ የተሰጣቸው፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተወካይ፣ የሰራተኛና…
Read 1978 times
Published in
ዜና
መንግስት የነዳጅ ዋጋን ማረጋጋት አለበት” (ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ ብሩህ ተስፋ) ባለፉት 8 ዓመታት የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ከአራት እጥፍ በላይ አድጓል የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ መንግስት ለዜጎቹ ግድ ማጣቱን አመላካች ነው፡፡(የከተማዋ ነዋሪ) የስምንት ዓመት የዋጋ ንረት 1998 2006ቤንዚን 6.57 20.47ነጭ ጋዝ 3.45 15.75ታክሲ…
Read 7912 times
Published in
ዜና
ባንኩ በሰራተኞቹ አያያዝ ዘረኝነት እንደሚያጠቃው አምኗል ከ3ሺ500 ሰራተኞቹ በከፍተኛ ሃላፊነት የተመደቡት ጥቁሮች 4 ብቻ ነበሩ የባንኩ ቃል አቀባይ ውንጀላው አግባብ አይደለም ብለዋል ነዋሪነቱ በአሜሪካ የሆነው ኢትዮጵያዊው የኢኮኖሚ ባለሙያ ዮናስ ብሩ፤ ከአስር አመታት በላይ በከፍተኛ የሃላፊነት የስራ መደብ ተቀጥሮ ይሰራበት የነበረው…
Read 5452 times
Published in
ዜና
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮና መኖርያ ቤት በሚገኝበት ታላቁ ቤተ መንግሥት አጥር ዙሪያ ገባው ላይ የሚገኘው የመስቀል ቅርጽ፣ የእስልምናና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ሃይማኖቶች መሪዎችን አነጋገረ፡፡ የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር ባለፈው ሳምንት ቅዳሜና እሁድ በሐዋሳ ባካሔደው የምክክር መድረክ…
Read 13790 times
Published in
ዜና