ዜና
Saturday, 15 February 2014 12:19
የዚንክ ንጥረ ነገርን የያዘው የተቅማጥ ማከሚያ መድሃኒት ጠቀሜታው የጐላ ነው ተባለ
Written by መታሰቢያ ካሣዬ
በህፃናት ላይ እየተከሰተ ለሞት የሚዳርጋቸውን የተቅማጥ በሽታ ለማከም የሚረዳና የZinc ንጥረ ነገርን የያዘው ህይወት አድን ጨው ወይም ኦ.አር.ኤስ እጅግ የጐላ ጠቀሜታ እንዳለውና በተቅማጥ ሣቢያ የሚሞቱ ህፃናትን ቁጥር ከግማሽ በላይ ለመቀነስ እንደሚያስችል ተገለፀ፡፡ DKT ኢትዮጵያ ከትናንት በስቲያ በሐርመኒ ሆቴል ባዘጋጀው የግንዛቤ…
Read 4724 times
Published in
ዜና
ከንቲባ ድሪባ ኩማና ኮሚሽነሩ መከራከሪያቸውን ለፍ/ቤት ያቀርባሉ አንድነት፣ የመንግስት አካላትን በተከታታይ እከሳለሁ ብሏልአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት)፣ የአዲስ አበባ ከንቲባና የፖሊስ ኮሚሽነራቸው ላይ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 8ኛ ወንጀል ችሎት ክስ የመሰረተ ሲሆን ተከሳሾች መልሳቸውን ይዘው እንዲቀርቡ ለየካቲት 24 ቀን 2006…
Read 9979 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ሰሞኑን በሰላማዊ መንገድ ሲንቀሳቀሱ በነበሩት የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ አባላት ላይ የተፈፀመውን ወንጀል አጥብቆ እንደሚያወግዘው አስታወቀ፡፡ መድረክ በትላንትናው ዕለት “በሰላማዊ አግባብ ሲንቀሳቀሱ በነበሩት የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉአላዊነት አባላት ላይ የተፈፀሙት ወንጀሎች የሀገራችንን ፖለቲካ…
Read 1685 times
Published in
ዜና
ዓረና፤ በትግራይ ሁመራ ከተማ ህዝባዊ ስብሰባ ለማድረግ ፍቃድ ካገኘ በኋላ ወሩ የህወሓት 39ኛ ዓመት የልደት በዓል የሚከበርበት ወቅት ነው በሚል የከተማው አስተዳደር ስብሰባውን እንዳገደበት የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ አብርሃ ደስታ ገለፁ፡፡አቶ አብርሃ ደስታ ለአዲስ አድማስ እንደጠቆሙት፤ ባለፉት ሳምንታት በሁመራ…
Read 2148 times
Published in
ዜና
በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል ተፈልገው በጋዜጣ ጥሪ የተደረገላቸው የ“ጌታስ ኢንተርናሽናል” ከፍተኛ ባለአክሲዮን አቶ ጌቱ ገለቴን ጨምሮ ሌሎች ያልተያዙ ተጠርጣሪዎች፣ በጥሪው መሰረት ባለመቅረባቸው ፍ/ቤቱ ጉዳያቸው በሌሉበት እንዲታይ ሰሞኑን ብይን የሰጠ ሲሆን ችሎቱ የእነ አቶ መላኩ ፈንታን ጉዳይም ተመልክቷል፡፡ ከትናንት በስቲያ የዋለው ችሎት፤…
Read 4069 times
Published in
ዜና
Monday, 10 February 2014 06:59
የህፃናት ሽያጭንና ህፃናትን በጦርነት ማሳተፍን የሚከለክሉ አለም አቀፋዊ አዋጆች ፀደቁ
Written by መታሰቢያ ካሣዬ
አገሪቱ አዋጆቹን አለማፅደቋ በተመድ የሰብአዊ ምክር ቤት አባል እንዳትሆን አግደዋት ቆይተዋል ኢትዮጵያ የህፃናት ሽያጭን፣ የህፃናት የወሲብ ንግድንና ህፃናትን በወሲብ ተግባር ማሳተፍን የሚከለክልና ህፃናትን በጦርነት ማሳተፍን የሚያግዱ ሁለት አለም አቀፋዊ የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አፀደቀች፡፡ አገሪቱ እስከአሁን ኮንቬንሽኑን ካላፀደቁት አስራ አራት የዓለም…
Read 3229 times
Published in
ዜና