ዜና
Saturday, 11 January 2014 10:35
የግል መጽሔት አዘጋጆች፤ “የፅንፈኛ ፖለቲካ ፓርቲ ልሳናት ሆነዋል” መባላቸውን አጣጣሉ
Written by አበባየሁ ገበያው
ሪፖርቱ የአደጋ ምልክት ነው ብለዋል “በኢትዮጵያ የሚታተሙ ሰባት የግል መጽሔቶች የጽንፈኛ ፖለቲካ ልሳናት ሆነዋል፤ በሚያቀርቧቸው የተሳሳቱ መረጃዎች ህዝቡ በስርአቱ ላይ እምነት አጥቶ ለአመጽ እንዲነሳሳ ያደርጋሉ” ሲል የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በጋራ ያሠሩት የጥናት ሰነድ አመለከተ። የመጽሔቶቹ አዘጋጆች በበኩላቸው፤…
Read 5341 times
Published in
ዜና
ከመንግስት 20 ሚ.ብር ይጠብቃል የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በ5000ሚ. ብር ባለ 16 ፎቅ ህንፃ ሊያስገነባ እንደሆነ የገለፀ ሲሆን የህንፃ ማስገንቢያውን ገንዘብ “አንድ ብር ለሰብአዊነት” በሚል ዘመቻ ከህብረተሰቡ የሚሰበሰብ መሆኑን አስታውቋል፡፡ መንግስት በሦስት አመት ውስጥ 20ሚ. ብር ሊሰጣቸው ቃል እንደገባላቸው የገለፁት…
Read 1599 times
Published in
ዜና
ቤት ያገኘላቸው የኮሚሽን ሠራተኛ 360ሺ ብር አልተከፈለውምውል ፈርሶብኛል ያሉ ሌላ አከራይ የ2.4 ሚሊዮን ብር ካሣ ጠይቀዋል የፕሬዚዳንቱ ፅ/ቤት የሚከራከርለት የህግ ባለሙያ የለውምለቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ፤ የመኖሪያ ቤት አፈላልጐ ያከራያቸው የኮሚሽን ባለሙያ አቶ አንተነህ አሰፋ፤ 360 ሺ ብር የአገልግሎት ክፍያ አልተከፈለኝም…
Read 9603 times
Published in
ዜና
ደረቅ ቼክ ክስ ላይ የሚጠቀሱት የህግ አንቀፆች ባይለወጡም ከ2002 ዓ.ም ወዲህ የእስር ቅጣቱ በብዙ እጥፍ እየከበደ መምጣቱን የሚናገሩት ነጋዴዎች፣ ሆን ብለው ባልፈፀሙት ስህተት መፀፀታቸውን በመግለጽ ሐሙስ ዕለት ለፕሬዚዳንቱ የይቅርታ ጥያቄ አቀረቡ፡፡ “የደረቅ ቼክ” ክስ ደረጃውና አይነቱ እንደሚለያይ የሚገልፁት ነጋዴዎች፤ በደረቅ…
Read 4955 times
Published in
ዜና
የህዝብ ፊርማ ይዘን በፍ/ቤት ክስ እንመሰርታለን ብሏልየፀረ-ሽብር አዋጁን በመቃወም “የሚሊዮኖች ድምፅ” በሚል መርሃግብር የህዝብ ፊርማ ሲያሠባስብ የቆየው አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፤ ህጉን ለማሠረዝ የሚያስችል በቂ ድምፅ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ከ1ሚ. በላይ ፊርማ አሰባስቤአለሁ ያለው ፓርቲው፤ የህዝቡን ፊርማ በመያዝ ክስ እንደሚመሰርት ገልጿል፡፡…
Read 3676 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 January 2014 00:00
የመተሃራ ስኳር ፋብሪካ ስራ አስኪያጅን ጨምሮ 7 ከፍተኛ ሃላፊዎች በሙስና ተከሠሡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የመተሃራ ስኳር ፋብሪካ ስራ አስኪያጅና ሌሎች ከፍተኛ ሃላፊዎች፤ ዶዘር ለማስጠገን የወጣውን ጨረታ ያለ አግባብ ለአንድ ድርጅት በመስጠት በሙስና የተከሰሱ ሲሆን ፍ/ቤቱ፤ የተከሳሾችን መቃወሚያና የአቃቤ ህግን መልስ መርምሮ ብይን ለመስጠት ለጥር 16 ቀጠሮ ሠጥቷል፡፡ ዶዘር ለማስጠገን በወጣ ጨረታ በመንግስት ላይ ከ224ሺ…
Read 3511 times
Published in
ዜና