ዜና
የእህል ወፍጮ ሚዛን የሰረቀው የ4 ዓመት እስር ተበይኖበታልከሌሊቱ 9 ሠአት ላይ በካዛንቺስ፣ መኖሪያ ቤት ግቢ ውስጥ ታጥበው የተሰጡ 3 ጅንስ ሱሪዎችን ደራርቦ በመልበስ ሠርቆ ሲወጣ የተያዘው ተከሣሽ ሀቢብ አብደላ ኑሪ፤ በፈፀመው ወንጀል በ2 አመት እስራት እንዲቀጣ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ሠሞኑን…
Read 2164 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 November 2013 10:38
600 % የቤት ኪራይ ጭማሪ የተደረገባቸው ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ቅሬታ አቀረቡ
Written by መንግሥቱ አበበ
ንጉሥ አፄ ኃይለሥላሴ ለበጎ አድራጐት እንዲውል ከእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ባሠሩት ሕንፃ ውስጥ የሚኖሩ ተከራዮች፣ ዓመት ሳይሞላ ሁለት ጊዜ 120 እና 600 ፐርሰንት የሚደርስ የቤት የኪራይ ጭማሪ ተደረገብን ሲሉ አማረሩ፡፡ መጀመሪያ የኢትዮጵያ ሴቶች ፈንድ፣ ቀጥሎም የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን በተባለው ሕንፃ…
Read 2525 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 November 2013 10:38
ሞባይሌ ተወስዶብኛል በሚል የመግደል ሙከራ የፈፀመው 20 አመት ተፈረደበት
Written by አለማየሁ አንበሴ
ሞባይሌን ወስዶብኛል፤ ይመልስልኝ በሚል ሠበብ፣ የጁስ ቤት ሠራተኛ የሆነውን ግለሠብ በገጀራ በመምታት በጥርሡ እና በአፍንጫው ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሠው ኢዮብ አድነው የተባለ ተከሣሽ፤ ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ የ20 አመት ፅኑ እስራት ተፈርዶበታል፡፡ በሌለበት የተከሠሠው አቶ ኢዮብ፤ የግል ተበዳይን ለመግደል አስቦ መስከረም…
Read 2147 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ በደረሰው ስቃይ ዙሪያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የመንግስትን ድክመት መተቸታቸው የሚታወቅ ሲሆን፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሐኖም በበኩላቸው፤ ዜጐቻችንን ለማዳንና ወደ አገር ቤት ለመመለስ እየተረባረብን ነው በማለት ጉዳዩ የፖለቲካ መጠቀሚያ መሆን እንደሌለበት ተናገሩ፡፡ ህገወጥ ደላሎች እንደ አሸን በመፍላታቸውና…
Read 2991 times
Published in
ዜና
“ቤቱ የዘገየው በትራንስፎርመር ችግር ነው” ዩኒቨርሲቲው ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ከሁለት ዓመታት በፊት በ156 ሚሊዮን ብር ለመምህራን የገዛቸውን መኖሪያ ቤቶች በወቅቱ ባለማስረከቡ መምህራኑን ከማስቆጣቱ በተጨማሪ ኪሳራ እየደረሰበት ነው፡፡ የዩኒቨርስቲው ስትራቴጂክ ኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ም/ፕሬዚዳንት አቶ ሞላ አባቡ በበኩላቸው፤ በከተማው የኤሌክትሪክ ትራንስፎርመር ችግር ስለነበረ…
Read 3981 times
Published in
ዜና
ዳሽን ባንክ መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከልን “የዓመቱ ብቸኛው ምርጥ ግብረ ሰናይ ድርጅት” አድርጐ በመምረጥ፣ የ500ሺህ ብር ሽልማት ሰጠ፡፡ ባንኩ፤ ማዕከሉ የሚያበረክተውን ማኅበራዊና ሰብአዊ አስተዋጽኦ በጥልቀት በማጤን፣ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት፣ የተጠቀሰውን ገንዘብ እንዳበረከተ ገልጿል፡፡ አምናም ባንኩ ለ“መቄዶንያ” 200ሺ ብር…
Read 1906 times
Published in
ዜና