ዜና
በአገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አይነ ስውራን በመደበኛ ፍ/ቤቶች በዳኝነት ተሹመው እንዲሰሩ የፌደሬሽን ም/ቤት ውሳኔ ማሳለፉ ተገለፀ፡፡ “እስካሁን በልማድ ዓይነ ስውራን በዳኝነት ሥራ ላይ እንዳይሰማሩ ተከልክሎ መቆየቱ አግባብ አይደለም” ያለው የፌዴሬሽን ም/ቤት፣ “ከዚህ በኋላ ዓይነ ሥውራን በመደበኛ ፍ/ቤት በዳኝነት ተሾመው መስራት…
Read 3163 times
Published in
ዜና
• የከብት ብዛት በግማሽ የመቀነስ እቅድ፣የጤንነት ነው? ለዚያውም፣ ተራ እቅድአይደለም።• በየቀኑ በቲቪ የሚወደስ በጣም ዝነኛ እቅድ ነው - “የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ!”ይሉታል።• የከብት ብዛት የሚቀነሰው ለምንድነው?አላማችንን አየር ይበክላል ብሎናልኢቢሲ። Really?• “ስራ አጥነትና ድህነት፣ አንገብጋቢ ችግር ነው” የሚለው የፓርላማ ንግግር በሳምንትተረሳ?• “የአረንጓዴ…
Read 5919 times
Published in
ዜና
Sunday, 30 October 2016 00:00
የቀድሞ ፍቅረኛው ላይ አሲድ የደፋው፤ የ18 ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደበት
Written by Administrator
ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ላይ በዳንግላ ከተማ የቀድሞ ፍቅረኛው ላይ የአሲድ ጥቃት የፈፀመው ሰለሞን በላይ፤ የ18 ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደበት፡፡ የአማራ ክልል የዳንግላ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በትናንትናው ዕለት በዋለው ችሎት ተጎጂዋ መሰረት ንጉሴ በአካል ተገኝታ የጥቃቷን መጠን አስረድታለች፡፡ ምንም…
Read 4832 times
Published in
ዜና
“የለፋንበትን ፓርቲ ተነጥቀናል” ቅሬታ አቅራቢዎች በቀድሞ የ“አንድነት” አመራር አባላት እንደተመሰረተ የሚነገረው ‹‹ነፃነት ለአንድነትና ለፍትህ›› ፓርቲ፤ ገና ከምርጫ ቦርድ እውቅና ሳያገኝ በአመራር አባላቱ መካከል ውዝግብ የተፈጠረ ሲሆን ቅሬታ አቅራቢዎች ‹‹ፓርቲውን በማንፈልጋቸው አካላት ተነጥቀናል›› ብለዋል፡፡፡ በፓርቲው የምስረታ አስተባባሪነት ከፍተኛ አስተዎፅኦ እንደነበራቸው የሚገልፁት…
Read 1545 times
Published in
ዜና
ሰማያዊ ፓርቲ በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያና በአማራ ክልል አመራሮቼ፣ አባላትና ደጋፊዎቼ እየታሰሩብኝ ነው አለ፡፡ የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሰለሞን ተሰማ፤ በአዲስ አበባ ከታሰሩት አመራሮች መካከል የፓርቲው ብሄራዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸው ከበደ ሚኒሊክ ሆስፒታል የታመመ አባል ለመጠየቅ በሄዱበት ለእስር…
Read 1496 times
Published in
ዜና
500 ኢትዮጵያውያንን ከታንዛኒያ ወህኒ ቤት ለማስፈታት ድርድር እየተደረገ ነው በዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ የሠው ነፍስ በማጥፋት ወንጀል የሞት ፍርድ ተፈርዶባት የነበረች ኢትዮጵያዊት የቤት ሰራተኛ፤ በኢትዮጵያ መንግስት ቆንፅላ ጽ/ቤት አስተባባሪነት የ100 ሺህ ድርሃም ካሣ ተከፍሎ፣ ከእስር ተለቃ ወደ ሃገሯ መመለሷ ተገለፀ፡፡ በሃገሪቱ…
Read 1375 times
Published in
ዜና