ፖለቲካ በፈገግታ
ብልፅግናዎች በ2010 የተረከባችኋትን ኢትዮጵያ መልሱልን ቢባሉ ከየት ያመጧታል?! ኤልያስ የዛሬ የፖለቲካ ወጋችንን ከደግ ደጉ እንጀምር (መቼም እዚህ አገር ደግ ወሬ ብርቅ ሆኗል!)እናላችሁ… የአዲስ አበባ አስተዳደር 100ሺ ቤቶችን ሊገነባ መሆኑን ከሰሞኑ ሰምተናል። (እኔ ግን ጥሎብኝ ቁጥር ሲበዛ አልወድም!) የሚሳካ ሁሉ አይመስለኝም።…
Read 301 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
- ፖለቲከኞች ለቦረና እርዳታ ያሰባስቡ ሲባል ሸጠውት አረፉ - ኢትዮጵያውያን በፍቅር ተዓምር የሰሩበት 3 ቀንና ሌሊት “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው…” በሚል መሪ ቃሉ ነው የሚታወቀው-የመቄዶንያ የአረጋውያን መርጃ ድርጅት መሥራች (የክብር ዶ/ር) ቢኒያም በለጠ። (የክብር ዶክተር ሲያንሰው ነው!)…
Read 204 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
መንግሥት እርምጃውን በጥሞና ይመርምር! ወዳጆቼ፤ እንደምታወቁት…በተለይ ላለፉት አራት ዓመታት፣ ዜጎች ለዘመናት ከኖሩበትና ሃብት ንብረት ካፈሩበት ቀያቸው እየተፈናቀሉ፣ በገዛ አገራቸው፣ እንደ አሸዋ እየተበተኑ ይገኛሉ፤ በየሜዳው፡፡ (አሳዛኝና አሳፋሪ የታሪካችን አካል ነው!)የሚያስገርመው ደግሞ አብዛኞቹ መፈናቀሎችና ውድመቶች የሚፈፀሙት በፖለቲከኞች፣ በወረዳና ዞን አመራሮች፣ ሲከፋም በጸጥታ…
Read 302 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ያልሞከርናቸውን ነገሮች ብንሞክርስ ለህዝባችንና ለሃገራችን ብለን! ባለፈው ሳምንት በሸዋሮቢትና አካባቢው የተከሰተው ግጭትና የደረሰው ጉዳት አስደንጋጭ ቢሆንም ከአሁን በፊት ተከስቶ የማያውቅ አይደለም። በቅርብ ዓመታት ብቻ ተመሳሳይ ግጭት እልቂትና ውድመት ቢያንስ ለሦስት ጊዜያት ያህል መከሰቱ ይታወቃል። አጣዬ ከተማ ከሰሞኑ ጋር ለሦስተኛ ጊዜ…
Read 348 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“ህገ ወጥ ተግባራትን የፈፀሙ የሀይማኖት አባቶች ከሥልጣነ ክህነት እንዲነሱ ተወሰነ” አንዳንድ ሳምንት ጨፍጋጋ ነው። በአስደንጋጭና አሳፋሪ ክስተቶች የተሞላ። (“አንዳንድ ቀን አለ ኮረኮንች የበዛው” የሚለው የነ.መ ግጥም ትዝ አለኝ!) ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአገራችን ትንሽ የሰላም አየር መተንፈስ ስንጀምር፤ ከእልቂት ዜና እፎይ…
Read 475 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የሃይማኖቱን ሽኩቻ ሰከን ረጋ ብናደርገው ይሻላል! ወደ ዛሬው የፖለቲካ በፈገግታ ዋነኛ አጀንዳዬ ከመግባቴ በፊት አንድ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ያነጣጠረ ትዝብቴን ሳስቀድም። በእርግጥ ይህ ትዝብቴ ለዋነኛው አጀንዳዬ ማጠናከሪያ እንደሚሆነኝ አምናለሁ። (“ከእናንተ ባላውቅም” ነው የሚለው ሃበሻ የልቡን ተናግሮ!) የዩቲዩብ ቻናሉ የአንዲት ወጣት…
Read 620 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ