ፖለቲካ በፈገግታ
“ብልፅግና” ሥልጣን ላይ እያለ ወደ አገራቸው ላይመለሱ ይችላሉ በኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፖለቲካ ንፍቀ ክበብ ውስጥ ለረዥም ዓመታት በንቃት የታገሉት (በዋናነት ከገዢው ፓርቲ ጋር) የአፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፤ ከሰሞኑ ከፓርቲ ሃላፊነታቸው መልቀቃቸውን አስታውቀዋል፡፡ ፖለቲከኛው ወደ አገር ቤት እንደማይመለሱም ነው የተናገሩት-…
Read 227 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ሥልጣኑም ሃብቱም ለሁላችን ይበቃናል የብልፅግና መንግስት ሹማምንቶችና ካድሬዎች በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ብለው ስለአገሪቱ ልማትና ዕድገት ከልባቸው ቢያወሩንና ቢነግሩን ምንኛ በታደልን ነበር፡፡ (እነሱም ምንኛ በታደሉ ነበር!) የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች (የገዢውም የተቃዋሚውም) የሚሟገቱትና የሚከራከሩት በፖሊሲ፣ በሥራ ፈጠራ፣ በኑሮ ውድነት፣ በድህነት ቀረፋ፣ በኢንቨስትመንት ማስፋፊያ፣…
Read 694 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ሞቱም፣ ስደቱንም፣ ውድመቱም፣ ጥሰቱም ቀጥሏልሰብአዊ ቀውሱ ወደ ጎረቤት አገራት እንዳይዛመት ተሰግቷል የሱዳን የጦር ጄነራሎች በየፊናቸው አገሪቱን በበላይነት ለመቆጣጠር ለሦስተኛ ሳምንት መፋለማቸውን ቀጥለዋል-የተኩስ አቁም ስምምነቶችን በተደጋጋሚ እየጣሱ፡፡ እስካሁን በጦርነቱ ከ500 በላይ ሰዎች የተገደሉ ሲሆን፤ ከ4500 በላይ ጉዳት እንደደረሰባቸው የሱዳን ጤና ሚኒስቴር…
Read 565 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ኢትዮጵያውያን ከሱዳንም ጦርነት ብዙ የምንማረው አለ “በዓለማቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ የሰብዓዊነት ፅንሰ ሃሳብን ጠፍቷል” ሱዳናውያን ኤሊያስ ባለፈው ሚያዝያ 7 ቀን 2015 ዓ.ም የተቀሰቀሰውና ላለፉት 14 ቀናት ተጠናክሮ የዘለቀው የሱዳኑ ውጊያ ሰሞኑን በአሜሪካ አሸማጋይነት በተደረሰው የ72 ሰዓታት የተኩስ አቁም ስምምነት ሳቢያ፣ በአንዳንድ…
Read 672 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ይሄንን ፅሁፍ ለመጻፍ ስቀመጥ ብዙ ሀሳቦች በጭንቅላቴ ውስጥ እየተመላለሱ ነው። ለሚመላለሰው የተዘበራረቀ ስሜት መንስኤ የሆነኝ አንድ ፎቶ ነው። ፎቶው በሶሻል ሚዲያ የተለቀቀና ብዙ ሰውንም ጮቤ ያስረገጠ ነበር።አንድ ሰውዬ እጁ ላይ ካቴና ጠልቆበት፣ በሁለት ፖሊሶች እየተነዳ ሲወሰድ የሚያሳይ ነው። ሰውየው በአለባበሱም…
Read 1192 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የፓርላማው አባል ግን ጥያቄውን የጠየቁት ከልባቸው ነው? የ”መደመር” ፍልስፍና የት ነው ያለው? ማን ወሰደብን? አቶ ጌታቸው ረዳ፤ የባህሪ ለውጥ ማምጣት ይጠበቅባቸዋል በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ በፓርላማ ቀርበው ከህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ለተሰነዘሩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፤ እንደተለመደው፡ሁሉም…
Read 1378 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ