ማራኪ አንቀፅ
የሄድንበትን እንሄድበታለን ወይ? የዚህ መጽሐፍ ዓላማ ያለፈውን ለመውቀስ አይደለም፤ ያለፈ የሚመስለውንና አሁንም በውስጣችን ያለውን እውነት ለማውጣትና ለማሳየት፣ ለመናገርም ነው፤ ያለፈው ትውልድ የፈጸመውንና አሁንም በእኛ ውስጥ ያለፈውን ማውጣት ያለፈውን መውቀስ ሳይሆን ያለውን ለማጽዳት መሞከር ነው፤ አንዳንድ ሰዎች ቀድመው እንደተገነዘቡት አውቃለሁ፤ ለምሳሌ…
Read 6614 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Read 7506 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
የ“እኔ” ስለምንላቸው ተመልካቾች መጻፍ ከፈለግሁ ቆየሁ፡፡ “እኔ” የሌለሁበት ቦታ ማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡ “እኔ” ስል ግን እያንዳንዳችንን ማለቴ ነው፡፡ በእያንዳንዳችን ኅሊና ውስጥ ‹ጉዳይ› የምናደርጋቸው ሃሳቦች ብቻ ሳይሆኑ ሰዎች አሉ፡፡ የእያንዳንዳችን ኅሊና ደግሞ አዳራሽ ነው፤ አዳራሹ መድረክ አለው፤ አትሮኖሱ የተዘረጋውና መጽሐፉ የተገለጠው…
Read 6434 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
በአጓጉል ጨዋታዎች ላይ መሆናችንን የሚያስጠነቅቀን ወግዱ፣ ልብ አድርጉ፣ አን ስድ፣ አን ወሽካታ የሚል የለመድነው የዘይነባ ሰኢድ ድምጽ ነው፡፡ ጉፍታዋን ተከናንባ እህል ከእንክርዳድ እየለየች፣ ዐይኖቿን ወደምንጫወትበት እየሰደደች፣ ዋልጌነታችንን በተግሳጽ ትከረክማለች፡፡ እንግሊዝኛ መምህራችን፤ Unconditional, uncountable, unbeatable እያለ ሲያስተምረን፣ አን ባለጌ፣ አን ስድ፣…
Read 6794 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Read 5505 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
አንድ ቡና ቤት ውስጥ ግድግዳው ላይ የተሣለ ነው፡፡ ሰውዬው በአንበሳው ላይ ይነጣጥራል። በሰውዬውና በአንበሳው መካከል ጅረት አለ። አዳኙን እግሩ ቀጥ እንዳለ ስታዩት ሣሩ ላይ ተኝቷል ብላችሁ ታስባላችሁ፡፡ ነገር ግን መሆን አለበት ብላችሁ ስለምትገምቱ ነው እንጂ ሥዕሉ ላይ የሚታየው በሣሩ ላይ…
Read 7328 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ