ማራኪ አንቀፅ
ኮሎኔል መንገሻ ወልደ ሚካኤል (8) ከአባቴ ጋር አንድ ኮርስ ሲሆኑ ያገኘኋቸውም አዲስ አበባ ነበር። አባቴ የልዩ ኃይሉ አዛዥ ሆኖ ድሬደዋ የሚሠራበት ወቅት እሳቸው እዚያው ከተማ የመድፈኛ ጦር የትምህርት መኮንን ሆነው ለአንድ ዓመት ቆይተዋል። በወቅቱም ከአባቴ ጋር ብዙ ተቀራርበው እንደነበር ቃለ-ምልልስ…
Read 200 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Monday, 30 October 2023 20:35
በአድዋ ተራራዎች ላይ የአንባገነኑ መሪ የቤኒቶ ሙሶሊኒ የፊት ቅርፅ ሐውልት ቆሞ እንደነበር.ያውቁ ኖሯል.....?
Written by Administrator
ይህን ያውቁ ኖሯል.....? በአድዋ ተራራዎች ላይ የአንባገነኑ መሪ የቤኒቶ ሙሶሊኒ የፊት ቅርፅ ሐውልት ቆሞ እንደነበር......በ 2ተኛ የኢጣሊያን ወረራ ዘመን በአድዋ በሱሎዳ ተራራ ፊት ለፊት ላይ በፋሺስት ወታደሮች የተገነባው ይህ ሃውልት ቁመቱ 4.80 ሜትር ከፍታ የነበረው ሲሆን ፤ የጣሊያን ወታደሮች በወቅቱ…
Read 181 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Monday, 30 October 2023 20:35
በአድዋ ተራራዎች ላይ የአንባገነኑ መሪ የቤኒቶ ሙሶሊኒ የፊት ቅርፅ ሐውልት ቆሞ እንደነበር.ያውቁ ኖሯል.....?
Written by Administrator
ይህን ያውቁ ኖሯል.....? በአድዋ ተራራዎች ላይ የአንባገነኑ መሪ የቤኒቶ ሙሶሊኒ የፊት ቅርፅ ሐውልት ቆሞ እንደነበር......በ 2ተኛ የኢጣሊያን ወረራ ዘመን በአድዋ በሱሎዳ ተራራ ፊት ለፊት ላይ በፋሺስት ወታደሮች የተገነባው ይህ ሃውልት ቁመቱ 4.80 ሜትር ከፍታ የነበረው ሲሆን ፤ የጣሊያን ወታደሮች በወቅቱ…
Read 208 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ከውጭ የሚመጡ ምዕራባዊያን ስለ ሀገራችን ስነጽሑፍ ካነሱ ቀድመው የሚጠይቁት ከሌላ ቋንቋ የተመለሱትን ስነጽሑፋዊ ስራዎችን እንደሆነ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ከያኒያን ያስረዳሉ፡፡ የአለም ክላሲካል ትርጉም ስራዎችን ያካተተ ብሄራዊ ስነጽሑፍ ለአገራችን እንደሚያስፈልጋት አያጠያይቅም፡፡ ምንም እንኳን አመርቂ ነው ባይባልም የሩሲያ የወርቃማ ዘመን ደራሲያን የጥበብ…
Read 151 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
አንጋረ ፈላስፋ መፅሐፍ ላይ እንዲህ ይላል፡- “አንድ ንጉስ ለህዝቡ፤ ‘ዘመን እንደ ምን አለች?’ ብሎ ይጠይቃል፡፡ ህዝቡም፤ ‘ዘመን ማለት አንተ ነህ፤ አንተ ሰላማዊ ስትሆን ሰላማዊ ትሆናለች፤ አንተ የከፋህ እንደሆነ ትከፋብሀለች’ ሲሉ ለንጉሱ መለሱለት።”ምንም እንኳን ዘመንን የሚያበጀው እሱ ፈጣሪ ቢሆንም፤ ሰው መልካም…
Read 524 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ሊፋቱ መሆናቸውም አስደነገጠኝ!!ለመሆኑ እርስዎ ትዳርዎት በምን አይነት ሁኔታ ውስጥ ነው የሚገኘው?በትዳር ውስጥ ካልሆኑም የእርስዎ ትዳር ምን ዓይነት እንዲሆን አስበዋል?በእነዚህ ጥንዶች ቤት ውስጥ ነገሮች ጠረናቸውን ቀይረዋል። ትዳሩ ውስጥ ጭቅጭቅ በዝቷል!! አለመግባባትና መጠላላት ነግሷል!! መናናቅ ቤቱን ሞልቶታል!! በትዳር ውስጥ እናገኘዋለን ብለው ያሰቡት…
Read 1466 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ