ማራኪ አንቀፅ

Saturday, 26 January 2019 13:28

ማራኪ አንቀጾች

Written by
Rate this item
(3 votes)
በወንዶች አለም ውስጥ አንዲት ሴት የአዲስ አበባ ወንድ የመልበሻ ቤት መስተዋት ሆኗል፡፡ ሴቶቹ በሱ ፊት ላይ አለባበሳቸውን ያያሉ፤ የአዲስ አበባ መንገዶች፣ ካፌዎች፣ ባሮች፣ ቢሮዎች፣ ሆቴሎች፣ የፀሎት ቤቶች … አለባበስ ማሳያ መድረኮች ሆነዋል፡፡ ወንዱ የጥሞና ጊዜ ተነፍጓል፡፡ ሲበላ፣ ሲጠጣ፣ ሲሰራ፣ ሲፀልይ፣…
Saturday, 22 December 2018 13:39

ማራኪ አንቀጾች

Written by
Rate this item
(6 votes)
 የህልም ነገር በህልሜ ጭንቅላቴ ከአንገቴ ተለያይቶና ክንፍ አውጥቶ በጡረታ ድልድይ አናት ላይ እንደ ደመና ሲያንዣብብ አየሁ፡፡ የጡረታ ድልድይ እናቶች በመገረም አንጋጠው ሲያስተውሉ በምጽዐት ቀን የተኮነኑ ነፍሳት ይመስሉ ነበር፡፡ በእንቅልፍ ልብ እራሴን አጽናናለሁ…“….ማየቱም፣ መናገሩም፣ መስማቱም ያለው ጭንቅላት ላይ ነው፡፡ የሰው ልጅ…
Saturday, 20 January 2018 12:26

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(29 votes)
 አንድ የአሜሪካን ባህር ኃይል አባል ታሪክ ትውስ አለው፡፡ አንድ ጦር መርከብ ከአንድ ወደብ ተነስቶ ወደ ሌላ ግዳጅ በሚሰማራበት ወቅት የእያንዳንዱ ክፍል ኃላፊ ያለውን የሰው ኃይልና የተመደበበትን ክፍል ምን ያህል ዝግጁ ሆኖ እንደሚሰለፍ ለካፒቴኑ እየመጣ ተራ በተራ ሪፖርት ያደርጋል፡፡ በአንደኛው ግዳጅ…
Saturday, 18 November 2017 12:42

ማስታወሻ

Written by
Rate this item
(10 votes)
 የሄድንበትን እንሄድበታለን ወይ? የዚህ መጽሐፍ ዓላማ ያለፈውን ለመውቀስ አይደለም፤ ያለፈ የሚመስለውንና አሁንም በውስጣችን ያለውን እውነት ለማውጣትና ለማሳየት፣ ለመናገርም ነው፤ ያለፈው ትውልድ የፈጸመውንና አሁንም በእኛ ውስጥ ያለፈውን ማውጣት ያለፈውን መውቀስ ሳይሆን ያለውን ለማጽዳት መሞከር ነው፤ አንዳንድ ሰዎች ቀድመው እንደተገነዘቡት አውቃለሁ፤ ለምሳሌ…
Saturday, 09 September 2017 16:35

መልካም ዓዲስ ዓመት

Written by
Rate this item
(10 votes)
Saturday, 02 September 2017 12:28

አዳራሹ ባዶ አይደለም!

Written by
Rate this item
(16 votes)
 የ“እኔ” ስለምንላቸው ተመልካቾች መጻፍ ከፈለግሁ ቆየሁ፡፡ “እኔ” የሌለሁበት ቦታ ማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡ “እኔ” ስል ግን እያንዳንዳችንን ማለቴ ነው፡፡ በእያንዳንዳችን ኅሊና ውስጥ ‹ጉዳይ› የምናደርጋቸው ሃሳቦች ብቻ ሳይሆኑ ሰዎች አሉ፡፡ የእያንዳንዳችን ኅሊና ደግሞ አዳራሽ ነው፤ አዳራሹ መድረክ አለው፤ አትሮኖሱ የተዘረጋውና መጽሐፉ የተገለጠው…