ማራኪ አንቀፅ
አንቺን ባጣሁ ቁጥር አንድ ኮከብ ከሰማይ ላይ ትወድቃለች፡፡ ሰማዩን ቀና ብለሽ ስትመለከቺው ምንም ኮከብ ከሌለና ከጨላለመ ጥፋቱ ያንቺ ነው፡፡ ጠፍተሽ በናፍቆት ተንገብግቤያለሁ ማለት ነው፡፡ ማንም ቢሆን ፍፁም አይደለም፤ በፍቅር እስክንወድቅለት ድረስ፡፡ ወንድ በዓይኑ ፍቅር ይይዘዋል፤ ሴት ደግሞ በጆሮዋ፡፡ ያልተወለዱ ልጆችህን…
Read 20010 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ይህን ሁሉ ነፃነት ይህን ሁሉ ቀለም ለትንሽ ወፍ ሰቶ ባሳብ የሚያስተኛኝ አድክሞ የሚያስተኛኝ ሃሳብ አጣሁና አንድ ህልም አለምኩኝ እኔው ፈጠርኩና የፈጠርኩት ህልሜ ህልሜን ሳስብ ባሪያው እያረገኝ ፈጥሬ ባለምኩት ሲወስድ ሲፈታኝ ህልሜ የሚያስፈራው ህልሜን ፈጥሬ ስፈራ ይኸው አሳተኝ ስፈራ ስፈራ ይኸው…
Read 5524 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ከአልጋዬ ሳልወርድ ጆሮዬ የገባው የወፎች ዜማ ነው አይኔም ቀድሞ ያየው፣ ጸሃይ ስትወጣ ወርቃማ ጨረሯ በመስኮት ገብቶ ነው፤ ህብረ ዝማሬያቸው ሁሉም “ይቻላል” ነው፡፡ ታዲያ የኔ “አይቻልም” ከየት የመጣ ነው? ጸሃይ አላለችም፤ ወፎች እንዲያ ብለው ፍጹም አልዘመሩም፤ “ይቻላል” ነው ያሉት በሚያምር ድምጻቸው…
Read 3973 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ውድ እግዚአብሔር፡- ወንድሜን ጆሲን በጣም ነው የምወደው፡፡ ስነግረው ግን ገፍትሮ ጣለኝና አስለቀሰኝ፡፡ እናቴ እሱም ሊወደኝ እንደሚገባ ነግራኛለች፡፡ አንተስ ምን ይመስልሃል? -ሳሚ - ውድ እግዚአብሔር፡- ጓደኛዬ ሮዝ ጫማ ተገዝቶላታል፡፡ እኔ ደሞ ጫማውን ፈለኩት፡፡ መፈለጌ መጥፎ ነው እንዴ? ልሰርቃት ወይም ሌላ ነገር…
Read 4911 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ነ.መ እናቴ እንደአገር ናት ሁሉን ትሰጣለች እናቴ ስትያት… የእናቴ ሙዳይ ነሽ ጅል - ቀን ያልገለጠሽ! መቃብር ፈልፍሎ፣ ልቤ እናቴን ሲሻ ቃሏ ያፍነኛል፣ የአደራዋ ግርሻ! ስጦታዋን ሳልከፍት፣ ያውም የእምዬን እጅ ይጨንቃል መክረሜ፣ ፍቅርሽን ሳላውጅ፡፡ ዳተኛ ልቤ ውስጥ፣ ያላገኘሽ ቦታ ልግመኛ አንጀቴ…
Read 6015 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ