የግጥም ጥግ
ጥርስሽ የሌላ፥ ፈገግታሽም የተረታ፤በሰው ጉዳይ፥ በሰው መቼት‘ሚበረታ።ትብታቡን ሳይበጥስ፥ ያደደሩበትንሳይቆረጥም፤በአሟሟቱ የሚደመም።ሲንዱት እየሣቀ፥ሲያፈርሱት እየሣቀ፤በቀብሩ ላይ የሚታደም።(የአብፀጋ ተመስገን /maddbn/)
Read 292 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዥው ብዬወደ ታች እምዘገዘጋለሁበሀይልቁልቁል እወርዳለሁእናም ትንፋሽ አጥሮኝመሬት ርቆኝአለቅሁ ተሳቅቄኧረ ናፍቆኛል መውደቄ፡፡****
Read 255 times
Published in
የግጥም ጥግ
ልቤን ጫካ አደረግሁትልቤን ዱር አደረግሁትይኸው ዛሬስጎበኘው ተዟዙሬሰፍሮበታል የአገር አውሬ፡፡(ዳዊት ጸጋዬ፤ 2016)
Read 226 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዘመናዊ ብልጦችታጋይ እንጂ ትግል አይሞትም እያሉታግለው ሲያታግሉፎክረው የማሉ ታጋይ ሲፈነቸርትግሉም ፍግም ሲልይኸው ይኖራሉ።(ሙሉነህ መንግሥቱ)
Read 573 times
Published in
የግጥም ጥግ
ወላድ በድባብ ትሂድ እንጂ ቆንጆ ሞልቶ ባሻገር፣እኔ ዓይን አዋጅ ሆኖብኝእስቲ በምርጫ ልቸገር?(መዓዛ ብሩ
Read 471 times
Published in
የግጥም ጥግ
እኛ ስንከፋ ፤ምድሩን ቆርቆርአንገት ደፍተን ቆፈር ቆፈር ...ጌቶች ሲከፋቸው ፤እኛን ኮርከም ኮርከምበ፩ ላይ ወግነው ፥ ከፀሀይ ከሀሩሩ ጋር ።አቤት ብንል ለ “ ማ “ ?አካላችን ቀልጦተስፋችን ተውጦ ፤እንባና ደማችን በ፩ ጅረት ሲፈስስባመንነው መዶሻ አናታችን ሲፈርስ ።ይግባኝ ብንል ለ “ ማ…
Read 553 times
Published in
የግጥም ጥግ