ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያዊው የፍልስፍና ፕሮፌሰሩ ምን ይላሉ? • ጠ/ሚኒስትር ዐቢይን ከፕሌቶ « ፈላስፋው ንጉስ» ጋር ያመሳስሉታል • ግዴታውንና መብቱን የማያውቅን ዜጋ ነጻ ነው ማለት አይቻልም በፍልስፍና ሁለተኛና ሦስተኛ ድግሪያቸውን ከራሽያው ሞስኮ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ያገኙትና በተመረቁበት ዩኒቨርሲቲ ማስተማር የጀመሩት ኢትዮጵያዊው ፕሮፌሰር አንጌሳ ዱጋ…
Read 1575 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“-አማራው ፈላጭ ቆራጭ የሆነበት ስርአት ቢመጣ፣ እኔ ራሴ አምርሬ እታገለዋለሁ፡፡ ይሄ ትውልድ የነቃ ነው፡፡ አካሄዳችን የሰለጠነ የብሔርተኝነት ንቅናቄ ነው፡፡ ሃገር ለማፍረስ አልተደራጀንም፡፡--” ጋዜጠኛና አክቲቪስት ሙሉቀን ተስፋው ይባላል፡፡ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በሶሻል ሳይኮሎጂ ሁለተኛ ዲግሪውን አግኝቷል፡፡ “የቀለም ቀንድ” ጋዜጣ ባለቤት የነበረው ሙሉቀን፤…
Read 9770 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ረጅም የሽግግር ጊዜ ያስፈልገናል፤ የተጣደፈ ምርጫ አያስፈልግም • የመንግስት መንግስታዊ መብት በድርጅቶች ሊነጠቅ አይገባም • ዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ ፈታኝ እንደሚሆንብን እገምታለሁ • ለውጡ የጥገናም የአብዮትም ባህሪ ያለው ሂደት ነው አንጋፋው የኢህዴን (ኋላ ብአዴን) መሥራችና አመራር የነበሩት አቶ ያሬድ ጥበቡ፤…
Read 6312 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• አለዚያ፣ ህግና ስርዓት፣ ለጉልበት ወይ ለትርምስ ተሸንፎ ማጣፊያው ያጥረናል። • “የሕዝቡ ጥያቄ ስላልተደመጠ ነው” ብሎ ያሳብባል አንዱ ምሁር። (ጥፋትና ጭካኔን የሚያስውብተዓምረኛ እውቀት የያዘይመስል።) • “መንግስት ፈጣን ምላሽ ስላልሰጠ ነው” ይላል አንደኛው ፀሐፊ ። (ክፋትንና ምቀኝነትን የሚያቆነጅ ልዩ አስማት ያገኘ…
Read 3327 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የህወኃት ጉባኤ ዋና አጀንዳ፤ የፖለቲካ ሪፎርም አጀንዳ ነው መሆን ያለበት • ”ህወኃት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ነው” ማለት የትግራይን ህዝብ ማሳነስ ነው • በለውጡ ጥቅማቸው የተነካባቸው፣ በህዝቡ ስጋት ላይ ቤንዚን ያርከፈክፋሉ • ወጣቱ ህወሓትን ሪፎርም አድርጎ የለውጡ አካል ለማድረግ…
Read 23821 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ጣታችንን በትግራይ ሕዝብ ላይ እንዳንቀስር ኢትዮጵያዊነታችን ያቅበናል • በሕግ የበላይነት መተዳደር አልቻልንም እያልን ሕግን መጣስ የለብንም • የድጋፍ ሰልፎቹ፣ ሕዝቡ ለዴሞክራሲ ቀናዒ እንደኾነ ያመለክታሉ ዳኛቸው አሰፋ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና አመራራቸው፤ከዚህ ቀደም ለአቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ (የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር)፣…
Read 11920 times
Published in
ነፃ አስተያየት