ነፃ አስተያየት
• የባቢሎን ስልጣኔና የባቢሎን ቋንቋ፤ “ሃጥያት እና ቅጣት” ናቸው? • ቴክኖሎጂ መፍጠር፣ ከተማ መመሥረትና ሰማይ ጠቀስ ሕንፃ መገንባት፣ ሃጥያት ነው? ከአዳምና ከሔዋን አስገራሚ ታሪክ፣ መጨረሻው አላማረም። ዓለምን ከዳር ዳር ወደሚያናውጥ ምዕራፍ ነው የሚሸጋገረው። የሕይወት ዘርን ሁሉ እንዳልነበረ የሚጠፋ ትልቅ መዓት…
Read 6372 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ፣ አማራና በደቡብ ክልል ጌድኦ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ተቃውሞ ላይ ያቀረበውን የምርመራ ሪፖርት መነሻ በማድረግ፣ በሪፖርቱ ላይ የገለልተኝነትና የሃቀኝነት ጥያቄዎች ተነስተውበታል፡፡ ዓለማቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ቡድን ሂውማን ራይትስ ዎች፣ የኮሚሽኑን ሪፖርት አልተቀበለውም፡፡ የተባበሩት መንግስታት…
Read 1567 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በ8ኛው የኢህአዴግና ተቃዋሚዎች የድርድር ቀጠሮ ላይ ከመድረክ፣ሠማያዊ ፓርቲና መአህድ በስተቀር “ያለአደራዳሪ ድርድር የለም” በሚል ከድርድሩ ለመውጣት ዳር ዳር ሲሉ የነበሩ ተቃዋሚዎች ወደ ድርድሩ የተመለሱሲሆን “ድርደሩ ከተደራዳሪ ፓርቲዎች በተመረጠ ቋሚ ኮሚቴ ይመራ” በሚል ሃሳብ ከስምምነት ላይ መደረሱታውቋል፡፡ ድርድሩ የሚካሄድበት አዳራሽም አፍሪካ…
Read 2336 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መራዘም ከፖለቲካና ከህግ አንጻር እንዴት ይታያል? የህግ ባለሙያዎች የአዋጁ መራዘም ከህገ መንግስት ውጪ ነው ሲሉ ይሞግታሉ፡፡ ፖለቲከኞች በበኩላቸው፤ህዝቡ ህገ መንግስታዊ መብቱን ተነፍጎ ወታደራዊ አገዛዝ በሚመስል ሁኔታ ውስጥ ወድቋል ይላሉ፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፣ ፖለቲከኞችንና የህግ ባለሙያዎችን…
Read 3134 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የሃዋሣ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሚዩኒኬሽን ተመራቂ ተማሪዎች ትናንት የአዲስ አድማስ ጋዜጣዝግጅት ክፍልን የጎበኙ ሲሆን የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ ገጣሚ ነቢይ መኮንን ስለ ጋዜጣው አመሰራረት፣ አሰራርናየወደፊት ራዕይ ሰፋ ያለ ገለፃ አድርጎላቸዋል፡፡ “ጋዜጠኝነት አበባና የእርግብ ላባ አይደለም፤ ብዙ እሾህ ያለበት፣ እግራችሁ ላይ ሲተከል እየደማችሁ…
Read 2549 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሂዩማን ራይትስ ዎች፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናልና የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤትን ጨምሮ በርካታ አለማቀፍ ተቋማት በተደጋጋሚ የኢትዮጵያ መንግስትን በሰብአዊ መብት ጥሰት የሚወነጅሉ ጠንካራ ሪፖርቶችን ያወጣሉ፡፡ መንግስት በበኩሉ “ሪፖርቶቹ ርዕዮተ አለማዊ ዘመቻ ማካሄጃ ናቸው” በማለት ያጣጥላቸዋል፡፡ የአገሪቱ ፖለቲከኞችና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ግን…
Read 3907 times
Published in
ነፃ አስተያየት