ነፃ አስተያየት
Saturday, 23 January 2016 13:27
የኢህአዴግ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ባህርያትና የፖለቲካ-ኢኮኖሚ አንድምታዎች
Written by ሀብታሙ ግርማ (ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ)
መግቢያኢትዮጵያን ላለፉት ሩብ ክፍለ ዘመናት የመራውና እየመራ የሚገኘው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) መመሪያው ያደረገው አብዮታዊ ዲሞክራሲ ርዕዮተ ዓለም፣ በብዙ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ተንታኞችና ምሁራን ሲተች ይደመጣል፡፡ እንዲያውም አንዳንዶች እንዲህ የሚባል ርዕዮተ ዓለም በዓለም ታይቶ አያውቅም፤ ምንም አይነት የፖለቲካ-ኢኮኖሚ አስተምህሮና…
Read 17211 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አንዳንዴ፣ ባለውለታን ብናመሰግን ምናለበት? በረሃብ የተጠቁ ኢትዮጵያውያንን ለማገዝ፣ በዓመት ውስጥ 530 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ እንደተለገሰ የዩኤን መረጃዎች ይገልፃሉ (ካለፈው ዓመት የተሻገረ ሰላሳ ሚሊዮን ዶላር ሳይካተት)።ለመጠባበቂያ የተያዘ፣... እንዲሁም ባለፈው ወር ቃል የተገባ ተጨማሪ እርዳታ ሲታከልበት፣ ከለጋሾች የተገኘው እርዳታ 700 ሚሊዮን ዶላር…
Read 2351 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 16 January 2016 10:01
“በአቶ ኤርሚያስ ላይ የተንቀሳቀሰው ቀድሞ የተቋረጠው ክስ ነው” - አቶ ኑረዲን አህመድ
Written by Administrator
ለቤት ፈላጊዎች በአክሰስ ሪል ስቴት ስር ያሉ መሬቶች ይከፋፈላሉ የአክሰስ ሪል ስቴት መስራችና ዳይሬክተር አቶ ኤርሚያስ አመልጋ፤ ከቤት ገዥዎች 1.4 ቢ. ብር ከሰበሰቡ በኋላ የገቡትን ውል ሳይፈጽሙ ባልታወቀ ምክንያት ከአገር መሰወራቸው ይታወሳል፡፡ መንግስት የቤት ፈላጊዎችን ተደጋጋሚ ክስና ቅሬታ መነሻ በማድረግም…
Read 3179 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• አዎ፣ “እግርኳስ ዳቦ አይሆንም”። ግን፣ ልንማርበት እንችላለን።• የእውነትን፣ የኑሮንና የማንነትን ሚስጥር፣ ከእግርኳስ ውድድር!በድሃ አገር ውስጥ፣ ለአንድ ስታዲዮም ግንባታ፣ 2.4 ቢሊዮን ብር ማፍሰስ! ይሄ ነገር፣ “አሳዛኝ ብክነት ላይሆን ይችላል”... የሚል አሳማኝ ሃሳብ ማቅረብ ከባድ ነው። ቢሆንም፣ እንሞክር። የውድድር ስፖርቶች፣ የብዙዎቻችንን…
Read 5648 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“አይነኬዎች በተፈጠሩበት ሙስናን መታገልም ዝም ማለትም አገር ያፈርሣል”ባለፈው እሁድ መኢአድ በፅ/ቤቱ በዲሞክራሲና ሙስና ላይ ትኩረቱን ያደረገ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ ያቀረቡት የፍልስፍና ምሁሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ሲሆኑ በመግቢያቸውም የተለያዩ ዕውቅ ፈላስፎች ስለሙስና የተናገሩትን በመጥቀስ ሙስናን ለመተንተን ሞክረዋል፡፡…
Read 8243 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 02 January 2016 11:45
“በአምስት ዓመት ከ10.6 ሚ. በላይ የሥራ እድል ፈጥሬያለሁ” - የከተማ ልማት ሚ/ር
Written by ዮሐንስ ሰ.
• ይሄ ‘ቁጥር’፣ ፈፅሞ እውነት ሊሆን አይችልም - ከውጭ አገር፣ 9 . ሚ ሰራተኞችን ካላመጣን በቀር ።• ‘ቁጥሩ’፣ ከኢትዮጵያ ከተሞች አቅም በላይ ነው ። የመስራት አቅም ያለው ከተሜ፣ 9 ሚሊዮን አይደርስም“እንግዲህ ነገሩን ከሥሩ እንጀምረው፡፡ የመንግስት ባለስልጣንና ተራ ሰራተኛው፣ የጎዳና ነጋዴውና…
Read 3977 times
Published in
ነፃ አስተያየት