ነፃ አስተያየት
• ልዩነትን ሲኮተኩት የኖረ ፌደራሊዝም፣ አንድነትንና ፍቅርን ሊያፈራ ያዳግተዋል • የኮመጠጠውን የፖለቲካውን ዛፍ መግረዝ ወይም ነቅሎ መጣል ይገባል የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም ጉዞውን የጀመረው ከ80 በላይ ብሄረሰቦችን በ9 ክልል ከልሎ ነው። እዚህ ላይ ‹‹ክልል›› የሚለው ቃል በራሱ ችግር አለው፡፡ (የከሳቴ ብርሀን ተሰማ…
Read 3557 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 18 November 2017 12:49
የእነ አቶ ለማ መገርሳ ስኬቶችና ቀጣይ ፈተናዎች!
Written by ታምራት መርጊያ utdtaman@gmail.com
ባለፋት ሁለት ዐመታት በኢትዮጵያ በቆዳ ስፋትም ይሁን በሕዝብ ቁጥር ትልቁ ብሄር በሆነው የኦሮሚያ ክልል በተደጋጋሚ (domino effect) ሕዝባዊ ተቃውሞች ሲናጥ መክረሙ የሚታወስ ነዉ፡፡ አሳዛኙ እውነት ደግሞ ይኽንኑ ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ፣ የበርካታ ዜጎች መተኪያ የሌለው ህይወት በአሳዛኝ ሁኔታ አልፏል፤ የአያሌ ምስኪን…
Read 3644 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1 የሰከረ የአረንጓዴ ልማት እቅድ ቁ1። .መንግስት ኤሌክትሪክ ለመግዛት፣ ለአውሮፓ ኩባንያ 500 ሚ. ዶላር ይከፍላል። ውል አዘጋጅቷል። .ከዚያስ? በ400 ሚሊዮን ዶላር ለነሱዳን ለነኬንያ ይሸጣል። ወደ ተግባር እየተለወጠ ያለ እቅድ ነው። .(1000 “GWH” የኤሌክትሪክ ሃይል በ75 ሚ.ዶላር ሂሳብ ገዝቶ፣ በ60 ሚ.ዶላር…
Read 4158 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 13 November 2017 09:47
የኦሮሞና የአማራ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ፋይዳ! (ተቃዋሚዎች ምን ይላሉ?)
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኦሮሞ እና የአማራ ህዝቦች አንድነት መድረክ፤ ባለፈው ቅዳሜ በባህር ዳር ከተማ በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡ በሁለቱ ክልሎች መካከል እንዲህ ዓይነቱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ሲዘጋጅ፣ በ27 ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ታውቋል፡፡ በዚህ መድረክ ላይ የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች ግንኙነትና ትስስር ላይ ያተኮሩ…
Read 3555 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 13 November 2017 09:48
“እኛም ስለ ሀገር አንድነት እናስባለን፤ እንጨነቃለን” አቶ ተመስገን ዘውዴ (ፖለቲከኛ)
Written by አለማየሁ አንበሴ
*የምርጫ ሥርአቱ ይቀየር ሳይሆን ምርጫው ፍትሃዊና ዲሞክራሲያዊ ይሁን ነው ያልነው *የፌደራል መንግስቱ፣ በክልሎች የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት የለበትም *የህዝቡ ጥያቄ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች እውቀትም በላይ ነበር ማለት ይቻላል *አንቀፅ 39 በተግባር የማይተረጎም ከሆነ፣ በህገ መንግስቱ ውስጥ ምን ያደርጋል? *የኦሮሞና አማራ የህዝብ…
Read 2177 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 05 November 2017 00:00
ወደ ህሊና መመለስ አይሻልም? የፋብሪካ ጠላትና የፋብሪካ አድናቂ እየሆኑ ከመደናበር!
Written by ዮሃንስ ሰ
• ጥርት - ጥንቅቅ ያለ፣ የተስተካከለና ቅጥ ያለው ሃሳብ፣ “ለመጥፋት የተቃረበ ብርቅ ቅርስ” እየሆነብን ነው። • በሃሳብ ውዥንብር መደናበርና ማደናበር፣ በጣም ከመለመዱ የተነሳ፣ “መደበኛ የፖለቲካ ባህርይ” እየሆነ ነው። “አንድ የለስላሳ መጠጥ አምራች ኩባንያና፣ የታሸገ ውሃ የሚያመርት ሌላ ኩባንያ ለመቀላቀል ሞክረዋል”…
Read 2716 times
Published in
ነፃ አስተያየት