ነፃ አስተያየት
የሚፈለገውና የማይፈለገው ምንድነው? በአሁኑ ወቅት ብዙ የሚያስገርሙና የሚያስደነግጡ ነገሮችን እናያለን እንሰማለን። ይህም ባልተማሩም፣ በመማር ላይ ባሉም፣ በተማሩም፣ በሐሳብ አመንጭዎችም፣ በሐሳብ አንሸራሻሪዎችም፣ በሐሳብ አራማጆችም፣ አራጋቢዎችም ...የማየው ስህተት የሚመስል ክስተት ነው። ወዳጆቼን እንዳላስቆጣ ነገሩን በቅድሚያ በውጭ ምሳሌ ላቅርበው።በአሜሪካ በርካታ የፖለቲካ ፖርቲዎች ሲኖሩ፣…
Read 2512 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች ግጭት በሚያባብሱ ዘገባዎች ተወቅሰዋል• ሚዲያዎች የህዝብን የመረጃ ጥማትና ፍላጎት እያረኩ አይደለም• ለህብረተሰቡ የዜና ምንጭ እየሆነ ያለው ማህበራዊ ሚዲያ ነው የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ዘርአይ አስገዶም፣ ባለፈው ረቡዕ ጥቅምት 15 ቀን 2010 ዓ.ም ከመንግስትና ከግል የሚዲያ…
Read 3264 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጥቅምት 6 ቀን 2010 ዓ.ም “አስረኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን” በሀገር አቀፍ ደረጃ ተከብሯል። በነገራችን ላይ ይህ ቀን የምርጫ 97 ውጤት መሆኑ መታወቅ አለበት፡፡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በብዛት መገንባት፣ የመንገዶች መሠራትና ሌላውም የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ሁሉ ምርጫ 97፣ በመንግሥት ላይ ያሳደረው ተጽዕኖ…
Read 5104 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፉት ዓመታት በሀገራችን አራቱም ማዕዘናት በብሄር፣ ብሄረሰቦች መካከል በርካታ ህይወትና ንብረት የበሉ የተለያዩ ዘር-ተኮር ግጭቶችን አይተናል፡፡ እንዲህ ዓይነት ግጭቶችን አይናችን ጆሮአችንም ሆነ ልቦናችን ለምዶታል፡፡ በዚህም የተነሳ በኢትዮጵያ ሶማሌና በኦሮሞ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተከሰተውን ግጭት ብዙዎቻችን እንደ ዱብ እዳ የቆጠርነው አይመስልም፡፡…
Read 4099 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• “እንደ ፍርደኛ ሳይሆን እንደ ጦር ምርኮኛ ነበር የምታየው” • “በሃገሪቷ ላይ ምን እየተካሄደ እንዳለ አላውቅም ነበር” • “እናቴ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ መንፈስ ያላት ነች” ባለፈው አርብ ጥቅምት 3 ቀን 2010 ዓ.ም ከእስር እንደሚለቀቅ ሲጠበቅ የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ፤በግልጽ ባልታወቀ ምክንያት…
Read 12396 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ኳሱ አሁንም በኢህአዴግ ሜዳ ላይ ነው ያለው” አቶ ሙላቱ ገመቹ (አንጋፋ ፖለቲከኛ) በኢህአዴግ የፖለቲካ ባህል የቱንም ያህል አስገዳጅ ሁኔታ ቢፈጠር ከፓርቲም ሆነ ከመንግስት ኃላፊነት በፈቃደኝነት መልቀቅ የተለመደ አይደለም፡፡ ለዚህም ነው ባለፈው ሰሞን የአፈጉባኤ አባዱላ ገመዳ አሁን ደግሞ የአቶ በረከት ስምኦን…
Read 3317 times
Published in
ነፃ አስተያየት