ነፃ አስተያየት
1.የፓርላማ አባላት ከማርስ እንደመጣ ቱሪስት ይመስላሉ - አጠያየቃቸው። የሚንስትሮች ምላሽስ? የተሰላቸ አስጎብኚ ገለፃ ይመስላል! • ‘ኤክስፖርት’ አላደገም። እንዲያውም፣ እየወረደ ነው። ምን ይሻላል? - (የፓርላማ አባል ጥያቄ) • መፍትሄው፣ የኤክስፖርት ምርት በስፋት እንዲመረት ማድረግ ነው! – (የገንዘብ ሚኒስትር ምላሽ) 2. (በዚህ…
Read 4041 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 19 June 2017 09:06
ዜጎች ጓዳ ያልደረሰው ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት (የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ምን ይላሉ?)
Written by አለማየሁ አንበሴ
• ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ ዕድገት ከአፍሪካ ቀዳሚ ናት- ዓለም ባንክ • ፈጣን ዕድገቱ ዜጎችን ከድህነት አላላቀም - የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን • የውጭ ባንኮች መግባት ለካፒታል አቅም ወሳኝ ነው - ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ የዓለም ባንክ ባለፈው ሳምንት ይፋ ባደረገው የሀገራት የኢኮኖሚ እድገት ሪፖርቱ፤…
Read 2687 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· ኢህአዴግ ወደ እግሩ ተኩሶም ቢሆን ራሱንና ሀገርን ማዳን አለበት · አሁን ያለው የፌደራል ሥርአት የማይታጠፍበት ደረጃ የደረሰ ይመስላል · ኢትዮጵያ ውስጥ እየተጠየቀ ያለው መሰረታዊ የዲሞክራሲ ጥያቄ ነው · በኛ አገር ሁኔታ ፖለቲካዊ ስርአቱ ህገ መንግሥቱን አይመስልም · ሥራ አስፈፃሚው…
Read 5711 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የዐቃቤ ሕግ ያለህ!” የሚል ርእስ ይዤ፤ ይህን መጣጥፍ ለማቅረብ ምርኩዝም፣ መግፍኤም የኾነኝ፤ በቅርቡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ለፓርላማው ያቀረበው፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የ2007 በጀት ዓመት የሒሳብ ኦዲት ግኝት ሪፖርት ነው፡፡ ከኹሉ አስቀድሜ፤ እነኚኽ የኦዲት መሥሪያ ቤቱ ባለሞያዎች፤ አዲስ አበባ…
Read 5391 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 04 June 2017 00:00
ዓለም፣ “በአካባቢ ጥበቃ”፣ ወደ ጨለማ ከመግባቷ በፊት... የአሜሪካ ውለታ እንደገና በዶናልድ ትራምፕ ይደገም ይሆን?
Written by ዮሃንስ ሰ.
• በ“አካባቢ ጥበቃ” ሰበብ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ቢሊዮን ብር የድሃ አገር ሃብት እያባከነ ነው። በዚህ ብክነትየተሳተፉ ባለስልጣናት፣ በሕግ የሚጠየቁበት ጊዜ መምጣቱ አይቀርም! ፈጠነም ዘገየም ይመጣል።• ኢትዮጵያና ሌሎች የአፍሪካ አገራት፣... አንዳንዶቹ በትርምስ እየፈራረሱ ነው። አንዳንዶቹም ገደል አፋፍ ደርሰዋል። የሕዝብ ብዛትና የተመራቂ…
Read 1892 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“እንዴት 26 አመት ሙሉ ጀማሪ ነን ይባላል?!” ይህን ጽሁፍ ለመጻፍ ያነሳሳኝ ግንቦት 18 ቀን 2009 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል በተዘጋጀው በፌዴራል ሥርዓት ግንባታ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ላይ ፓርቲዬን ወክዬ ተገኝቼ ስለነበርና በዕለቱ የፓርቲዬን አቋምና የራሴን ሐሳብ እንዲሁም በውይይቱ የታዘብኩትን ለመግለጽ…
Read 1834 times
Published in
ነፃ አስተያየት