ነፃ አስተያየት
የመጣሁት ከትግል እንጂ ከሽርሽር አይደለም ይላሉዳንኤል ሺበሺ የቀድሞው አንድት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ምክትል ኃላፊና የደቡብ ቀጠና ኃላፊ ሆነው ሲያገለግሉ የነበረ ሲሆን ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ምበሽብርተኝነት ተጠርጥረው ክስ ከተመሰረተባቸው በኋላ ላለፉት 22 ወራት በእስር ላይቆይተው ባለፈው ማክሰኞ ከሰዓት…
Read 8236 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የቡድን መሠረቱ ግለሰብ ነው። ቡድኖችና ማህበረሰቦች የሚኖሩት የግለሰቦችን ቀዳሚ ህልውና ተመርኩዘው እንደሆነ ይታወቃል። ከዚህም የተነሳ ይመስላል የሊብራሉ ዴሞክራሲ ትልቁን ትኩረት የሚሰጠው ለግለሰብ ሰብዓዊ መብቶች ከበሬታና አጠባበቅ እንደሆነ አብዝቶ ያቀነቅናል። ለቡድኖች መብት ጥበቃ ያን ያህል የሚነፍገው ትሩፋት ባይኖርም የግለሰቦች መብትና ነፃነት…
Read 3936 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በግንባታና ማስተላለፍ በኩል መዘግየት ይታያል - ታዛቢዎች• “ህብረተሰቡ የቤት ዋጋ ጨመረ ብሎ አልሸሸም”የአዲስ አበባ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት፣ በመጀመሪያው እድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመንበአስር ዙር ከ140 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች ገንብቶ አስተላልፏል፡፡ አሁንምተገንብተው የተጠናቀቁና በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ ቤቶች እንዳሉ…
Read 3755 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እንደሻው እምሻው(የሰማያዊ የፅ/ቤትና አስተዳደር ኃላፊ) ባለፈው ሚያዝያ 8 ቀን 2008 ዓ.ም በወጣው የጋዜጣችሁ፣የነጻ አስተያየት አምድ ላይ “ሰማያዊ ፓርቲ አደጋ ላይ ነው; በሚል ርዕስ፣ ከፓርቲያችን ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ጋር ያደረጋችሁትን ቃለ ምልልስ አነበብኩት፡፡ ሊቀመንበሩ አንድም ጊዜ እንኳን እየመራሁት ነው የሚለውን…
Read 3613 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--- ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ አደርጎ ከንፈር መምጠጥ ብቻ በቂ አይደለም፡ከሚቸረው የከንፈር መምጠጥና የሞራል ካሳ ጎን ለጎን፣ በኢኮኖሚያዊካሳም የዜጎቻችንን እንባ ማበስ ያስፈልጋል፡፡----”ሙሼ ሰሙ በቅድሚያ በግፍ ላለቁ ዜጎቻችን ጥልቅ ሃዘኔን መግለጽ እፈልጋለሁ፡፡ከደቡብ ሱዳን የተነሱ የሙርሌ ጎሳዎች ወደ ኢትዮጵያ ድንበር ዘልቀው በመግባት በመሳርያ…
Read 6497 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሰሞኑን በጋምቤላ ክልል 3 ወረዳዎች ከደቡብ ሱዳን ድንበር ጥሰው የገቡ ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት 208 ዜጎች ሲገደሉ፣ 108 ህፃናትና እናቶችም ታፍነው ተወስደዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ 20ሺ ዜጎች ሲፈናቀሉ፣ ከ2ሺ በላይ ከብቶችም ተዘርፈዋል፡፡ ጥቃቱን ተከትሎም መከላከያ ሰራዊት ደቡብ ሱዳን ድረስ ገብቶ 60 ያህሉን…
Read 3470 times
Published in
ነፃ አስተያየት