ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
 ደራሲ አለማየሁ ገላጋይ እንደሚለው፣ እኔም አንድ ሰሞን “ኢህአዴግን እከስሳለሁ” እል ነበር። በእውነት እከስሳለሁም፡፡ ለምን? (ተነግሮ በማያልቅ ነገር!)ምክንያቱ ብዙ ነው፡፡ የቀድሞው ዘመናችንን ለማስታወስ ብንሞክር ከሰሜን እስከ ደቡብ የሚዘረጋ የጭቆና ብራና መዘርጋት ይሆንብናል፡፡ በርግጥ ለላንቲካ መጠቃቀስ እንችላለን፡፡ ብዙ ጊዜ እንዳወራነው፣ ለመናገርና ተዘዋውሮ…
Rate this item
(0 votes)
ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፡-ከሁሉም በላይ አመራርዎን በየተዋረዱ በጥብቅ ይመርምሩውድ ዶክተር ዐቢይ አህመድ፤ ይህንን ደብዳቤ ወደ እርስዎ ለመጻፍ ብዙ ውጣ ውረድ ሃሳቦች ገጥመውኝ፣ ከአምሥት ጊዜ በላይ እየጀመርኩ ብእሬን አስቀምጫለሁ። በእርግጥ ይህ ጉዳይ እርስዎን ብቻ ይመለከታል ወይ ብዬ ትቼውም ነበር።…
Rate this item
(1 Vote)
የብሔር ብሔረሰብ ፖለቲካን የሚያስወግድና የሚተካ ትክክለኛ ሃሳብ ካልጨበጥን፣…የእያንዳንዱን ሰው ሕልውና ካላከበርንና እንደየስራው ዳኝነት መስጠት ካልቻልን፣… ለዛሬ ባይሆን እንኳ ለነገ ብሩህ ሕልም ካልያዝን ሰላም አይኖረንም።ከምር፣ ለነገ የሚዘልቅ መፍትሄ እንዲኖረን ከፈለግን፣ ብሩህ ህልም ያስፈልገናል። በትክክለኛ ሃሳብ የተቃኘ…የተቃና መንገድን የተከተለ፣ …“ብሩህ የሩቅ ሕልም”…
Rate this item
(1 Vote)
ሁሉም ሰው፣ “ፖለቲከኛ” መሆን አማረውኮ። ይሄ የምኞትና የሕልም እጦት ነው። የበሽታ ምልክትም ጭምር እንጂ።“ፓይለት”፣ “ሐኪም፣ ዶክተር”፣ “የአውሮፕላን ኢንጂነር”፣ “ሳይንቲስት”፣ “የሂሳብ ሊቅ”፣… ወይም “ጋዜጠኛ”፣ “ደራሲ”፣ “ዘፋኝ”፣ “የእግር ኳስ ኮከብ”፣… ለመሆን ይመኛል - ሰው። ማቴ፣…የሚመኝ ይመስለኛል - ሕልም ያልጠፋበት ሰው።ሙያ ባይመርጥ እንኳ፣……
Rate this item
(0 votes)
 በፓርላማ ጉዳዩን የሚያጣራ ቡድን ተደራጅቷል የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ በምዕራብ ወለጋ ቶሌ መንደር የተፈጸመውን አሰቃቂ የጅምላ ግድያ፣ መንግስት በአፋጣኝ ጥልቅና ገለልተኛ ምርመራ እንዲያካሂድ ያሳሰበ ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በበኩሉ፤ ጉዳዮን የሚያጣራ ቡድን ማደራጀቱን አስታውቋል።ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ወለጋ…
Rate this item
(1 Vote)
አገሬ ያንቺ ቅኔ፤ አይፈቱት ደረሰችግኝ ይተከላል፤ ሰው እየፈረሰ“ይባስ አታምጣ”፤ ብዙ ክፉ ነገር የገጠማቸው ሰዎች የሚያደርሱት ፀሎት ነው፡፡ሻሸመኔ ከተማ ላይ ሰው ተዘቅዝቆ ሲሰቀል የከተማው ነዋሪዎች ይባሰ አታምጣ ብለው ፀልየው ሊሆን ይችላል፡፡ ለፖለቲካ አላማና ግብ ድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ በተገደለ ጊዜ፣ ሻሸመኔ በአጥፊዎች…
Page 13 of 151