ነፃ አስተያየት
ደራሲ አለማየሁ ገላጋይ እንደሚለው፣ እኔም አንድ ሰሞን “ኢህአዴግን እከስሳለሁ” እል ነበር። በእውነት እከስሳለሁም፡፡ ለምን? (ተነግሮ በማያልቅ ነገር!)ምክንያቱ ብዙ ነው፡፡ የቀድሞው ዘመናችንን ለማስታወስ ብንሞክር ከሰሜን እስከ ደቡብ የሚዘረጋ የጭቆና ብራና መዘርጋት ይሆንብናል፡፡ በርግጥ ለላንቲካ መጠቃቀስ እንችላለን፡፡ ብዙ ጊዜ እንዳወራነው፣ ለመናገርና ተዘዋውሮ…
Read 2684 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፡-ከሁሉም በላይ አመራርዎን በየተዋረዱ በጥብቅ ይመርምሩውድ ዶክተር ዐቢይ አህመድ፤ ይህንን ደብዳቤ ወደ እርስዎ ለመጻፍ ብዙ ውጣ ውረድ ሃሳቦች ገጥመውኝ፣ ከአምሥት ጊዜ በላይ እየጀመርኩ ብእሬን አስቀምጫለሁ። በእርግጥ ይህ ጉዳይ እርስዎን ብቻ ይመለከታል ወይ ብዬ ትቼውም ነበር።…
Read 3989 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የብሔር ብሔረሰብ ፖለቲካን የሚያስወግድና የሚተካ ትክክለኛ ሃሳብ ካልጨበጥን፣…የእያንዳንዱን ሰው ሕልውና ካላከበርንና እንደየስራው ዳኝነት መስጠት ካልቻልን፣… ለዛሬ ባይሆን እንኳ ለነገ ብሩህ ሕልም ካልያዝን ሰላም አይኖረንም።ከምር፣ ለነገ የሚዘልቅ መፍትሄ እንዲኖረን ከፈለግን፣ ብሩህ ህልም ያስፈልገናል። በትክክለኛ ሃሳብ የተቃኘ…የተቃና መንገድን የተከተለ፣ …“ብሩህ የሩቅ ሕልም”…
Read 10348 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሁሉም ሰው፣ “ፖለቲከኛ” መሆን አማረውኮ። ይሄ የምኞትና የሕልም እጦት ነው። የበሽታ ምልክትም ጭምር እንጂ።“ፓይለት”፣ “ሐኪም፣ ዶክተር”፣ “የአውሮፕላን ኢንጂነር”፣ “ሳይንቲስት”፣ “የሂሳብ ሊቅ”፣… ወይም “ጋዜጠኛ”፣ “ደራሲ”፣ “ዘፋኝ”፣ “የእግር ኳስ ኮከብ”፣… ለመሆን ይመኛል - ሰው። ማቴ፣…የሚመኝ ይመስለኛል - ሕልም ያልጠፋበት ሰው።ሙያ ባይመርጥ እንኳ፣……
Read 9712 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 25 June 2022 00:00
በወለጋ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ መንግስት በአስቸኳይ እንዲያጣራ የተመድ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን አሳሰበ
Written by Administrator
በፓርላማ ጉዳዩን የሚያጣራ ቡድን ተደራጅቷል የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ በምዕራብ ወለጋ ቶሌ መንደር የተፈጸመውን አሰቃቂ የጅምላ ግድያ፣ መንግስት በአፋጣኝ ጥልቅና ገለልተኛ ምርመራ እንዲያካሂድ ያሳሰበ ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በበኩሉ፤ ጉዳዮን የሚያጣራ ቡድን ማደራጀቱን አስታውቋል።ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ወለጋ…
Read 882 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አገሬ ያንቺ ቅኔ፤ አይፈቱት ደረሰችግኝ ይተከላል፤ ሰው እየፈረሰ“ይባስ አታምጣ”፤ ብዙ ክፉ ነገር የገጠማቸው ሰዎች የሚያደርሱት ፀሎት ነው፡፡ሻሸመኔ ከተማ ላይ ሰው ተዘቅዝቆ ሲሰቀል የከተማው ነዋሪዎች ይባሰ አታምጣ ብለው ፀልየው ሊሆን ይችላል፡፡ ለፖለቲካ አላማና ግብ ድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ በተገደለ ጊዜ፣ ሻሸመኔ በአጥፊዎች…
Read 2053 times
Published in
ነፃ አስተያየት