ነፃ አስተያየት
ሻለቃ ታመነ አባተ ይባላሉ፡፡ የቀድሞ ሠራዊት አባል ናቸው፡፡ ከ2 ዓመት በፊት የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት የድጋፍ እና የልማት ማህበርን ከመሰረቱና ካቋቋሙ የሰራዊቱ አባላት አንዱ ሲሆኑ በአሁኑ ወቅትም ማህበሩን በስራ አስኪያጅነት እየመሩ ይገኛሉ፡፡ እኚሁ የቀድሞ መኮንን በሶማሊያ ወረራ ጊዜ በተለያዩ አውደ ውጊያዎች…
Read 12071 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዓለም ካየቻቸው ዘግናኝ ጭፍጨፋዎችና ግድያዎች መካከል አንድም ከታሪክ አንብበን አንድም በግላጭ አይተን የሰው ልጅ እንዴት በዓይን እርግብግቢት ፍጥነት ወደ አውሬነት ሊቀየር እንደሚችል ምስክር ለመሆን ችለናል፡፡ የሰማናቸው የግፍ ታሪኮች በጥፍር የሚያስቆሙ፣ ያየናቸውም ሰቆቃዎች የደም ዝውውርን ቀጥ የሚያደርጉ ናቸው፡፡ ስለቀሪው ዓለም ግፍ…
Read 1372 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(የመግደል-- የማፈራረስ-- የማውደም-- ልኩ ምን ይሆን??) የግፍ ጩኸትና ሰቆቃ - ሲቃና ጩኸቱ ከምድሪቱ ሽቅብ፣ ከሰማያት ሰማይ ወጥቶ ይሰማል፡፡ በከንቱ የፈሰሰው የ’አቤል” ደምም እኛም ዘንድ ይጮሃል፡፡ ከአምላክም ደጃፍ ይፈሳል...ይሄ ከሲኦል ቅጥር ፈልሶ የመጣ ርኩሰት.... እኩይ የሰይጣን ቡድን .... ወያኔ ይሉት አረመኔ…
Read 10241 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በትግራይ “እንገንጠል” የሚያስብል የተለየ በደል አልተፈፀመም የቀድሞው ፖለቲከኛና አንጋፋው ምሁር ፕ/ር አድማሱ ገበየሁ፣ “የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከየት ወዴት?” በሚል ርዕስ ከንጉሣዊው ስርዓት ማብቂያ ጀምሮ እስካሁኑ ዘመን ድረስ a የፖለቲካ አባጣ ጎርባጣ የፈተሹበትና በቀጣይ ምን አይነት መንገድ ብንከተል ይበጃል ለሚለው አቅጣጫዎችን ያመላከቱበት…
Read 738 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በ1987 ዓ.ም የበርታ ኮንስትራክሽን ድርጅት ከጋሸና እስከ ላሊበላ ያለውን መንገድ እየሰራ ስለነበር የመንገዱን ሥራ ለማየት ወደ ሥፍራው ተጉዤ ነበር፡፡ በወቅቱ አካባቢው ተርቧል ተብሎ የላሊበላ ከተማ በእርዳታ ፈላጊዎች ተጨናንቆ ነበር። እርዳታ ለመቀበል ከተሰበሰቡት ሰዎች አራት ያህሉን አነጋግሬ ነበር፡፡ አንደኛው ታዲያ ወደ…
Read 1250 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"ትሕነግ በአፋርና በአማራ፣ በተለይ ደግሞ በገባበት የአማራ አካባቢ ሁሉ ጦሩ ንብረት እንዲዘርፍ፣ መዝረፍ ያልቻለውን እንዲያወድም፣ ከጥቅም ውጪ እንዲያደርግ፣ ሴቶችን እንዲደፍር፣ ተቋማትን እንዲያፈራርስ መመሪያ ሰጥቶ በፈጸመው ወንጀል ሁሉ መጠየቅ እንዳለበት መዘንጋት አይገባም፡፡--" ባለፉት ሁለት ሳምንታት የአገርን ህልውና ለማስከበር እየተካሄደ ባለው ጦርነት…
Read 7367 times
Published in
ነፃ አስተያየት