ነፃ አስተያየት
“--በቤተሰብ የመተካካቱ ጉዳይ ጊዜ ያለፈበት ሥርዓት ቢመስልም፣ ሀገሮቹ ግን አንፃራዊ እርጋታ ይታይባቸዋል። በሰላም ወጥቶ የሚገባ፣ ማን መራው ማን፣ ግድ ላይሰጠው ይችላል። ዲሞክራሲ የሚባለውም ሁሉም ቦታ ሲሰራ አልታየም።--” ባለፈው ሳምንት የዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ፣ ሜጀር ጄኔራል ሙሆዚ ካይኔሩጋባ፣ አዲስ አበባ…
Read 2585 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአይሁድ፣ በክርስትናና፣ በእስልምና ሃይማኖቶች ዘንድ የሚታመንበት ነው - የዮሴፍ ትረካ። ሃይማኖታዊው ትረካ እንደሚገልፅልን ከሆነ፣ ዮሴፍ (የሱፍ)፣ የመጀመሪያው የትንበያና የሕልም ጌታ ነው።ከዮሴፍ በፊት፣ “ሕልም አልነበረም” ለማለት አይደለም። ነበረ። እንዲያውም፣ በዮሴፍ ቅድመ አያት፣ ማትም በአብርሃም ዘመን ላይ ነው፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በሃይማኖታዊው ጽሑፍ…
Read 8953 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 28 August 2022 00:00
በትግራይ ሴቶችና ልጃገረዶች ህይወታቸውን ለማቆየት ገላቸውን ለመሸጥ ተገድደዋል - The Gurdian
Written by ትዕግስቱ በለጠ
በሰብአዊ ቀውስ ውስጥ በሚገኘው የትግራይ ክልል፣ ባለሥልጣናት፣ ሚሊዮኖች እጅጉን የሚያስፈልጋቸውን ከወዳጅ ዘመድ የሚላክ ገንዘብ፣ በስልታዊ መንገድ እያገዱና እየወረሱ በመሆኑ ሳቢያ፣ ረሀብ፣ በርካቶችን አስከፊ ወደ ሆነ እርምጃ እየገፋቸው ነው፡፡ ክልሉ ከባንክ አገልግሎቶችና ከሁሉም ዓይነት ግንኙነቶች፣ ካለፈው ዓመት ጀምሮ በፌደራሉ መንግስት እንዲነጠል…
Read 2072 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--መንግስት ለሁለተኛ ጊዜ የተናጠል ተኩስ አቁም አድርጎ፣ ችግሩን በድርድር ለመፍታት መፈለጉን ቢያሳውቅም፣ ከትህነግ በኩል ይታይ የነበረው ተነሳሽነት ከቃላት ያለፈ አልነበረም። ሦስተኛውን ዙር ጦርነት ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም ንጋት ላይ ሲጀምር ያረጋገጠው፣ ወትሮም ለሰላም ዝግጁ አለመሆኑን ነው።--” ጥቅምት 24 ቀን…
Read 1487 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ከትግራይ እወጣለሁ ብለህ ስታስብ ጎረቤት እንዳይሰማ ይደረጋል፡፡ ጎረቤት ጠቋሚ ነው፡፡ አላማጣ ስልክ እደውላለሁ ብለህ ነው የምትወጣው፡፡ እስከ አላማጣ ትራንስፖርት አለ፤ መቶ ሃምሳ ብር፣ ከአላማጣ ዋጆ ሃምሳ ብር ነው፡፡ ዋጆ ከደረስሁ በኋላ “ዛሬ ይቅርብሸ ለመከላከያ የሚያስረክቡ ደላሎች ተነቅቶባቸው ዋጃ ላይ እየተገረፉ…
Read 2950 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በባቢሎን፣… የዓመታት አሰያየም፣ ከግንባታ ጋር የተዛመደ ነበር። “የከተማዋ ግንብ በታነፀ በሁለተኛ ዓመት”፣ በሦስተኛ ዓመት ብለው ዓመታትን ይሠይማሉ፤ ይቆጥራሉ። የግድብና የመስኖ ግንባታዎችም፣ ለሥያሜ ያገለግለሉ። • ነነዌ ግን፣ በየዓመቱ ለጦርነት የመዝመት ልማድ ስለነበረ፣… “1ኛው የዘመቻ ዓመት”፣… “2ኛው የዘመቻ ዓመት”፣ “3ተኛው የዘመቻ…
Read 7297 times
Published in
ነፃ አስተያየት